የክርስቶስ ሞቱ መዳንን ካመጣ ያቺ ቅንጣት ጥሬ ሄዳ ከአፈር ገብታ እሷ ሞትን ቀምሳ ዘር መብዛት ከመጣ ሞት ስራ ቀይሮ ማንነቱን ሽሮ ማዳንን ማፍራትን ይሄንን ካመጣ ያኔ ፈለኩና ደስታሽን ላመጣ እኔም ካንቺው ህይወት ሞቼ ተደብቄ ነፍስሽ ነፃ ትውጣ Natnael Abrehen ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት! @bewketuseyoum19 1.6K viewsAbela, 18:03