Get Mystery Box with random crypto!

በእውቀቱ ሥዩም እና ሥነ-ፅሁፍ

Logo of telegram channel bewketuseyoum19 — በእውቀቱ ሥዩም እና ሥነ-ፅሁፍ
Logo of telegram channel bewketuseyoum19 — በእውቀቱ ሥዩም እና ሥነ-ፅሁፍ
Channel address: @bewketuseyoum19
Categories: Courses & guides
Language: English
Subscribers: 133.72K
Description from channel

➲የበእውቀቱ ስዩም ፈገግታም እውቀትም የሚሰጡ ወጎች ፣ ግጥምች እና የተለያዩ ፀሀፊዎች የስነጽሑፍ ስራዎች የሚቀርብበት ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
@bewketuseyoum19
✥--------------------✥
For your comment,feedback and promotion @Bewketuseyoum2bot
Thank you!

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 10

2023-05-07 16:06:25 ያበደ ምሽት

በእውቀት ስዩም

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
6.3K viewsAbela, edited  13:06
Open / Comment
2023-05-07 10:39:42 ሞኝ እና..?

አንቺ የዘመን ጓድ መኖር የማይበቃሽ
ሁሉ በተኛበት ብልጥ ሁነሽ የነቃሽ

እኔ የቀን ጥለኛ ፥መኖር የሚበቃኝ
ሁሉ በተኛበት ፥ ሞኝ አርጎ ሚያነቃኝ

አንቺ የደግ እናት ፥መወደድ የቀናሽ
ጡትሽ ባልኖረበት ፥መፈቀር የጠባሽ

እኔም የሰው አባት መወደድ ያልቀናኝ
ጩኸት ብቻ ትርፉ ዝምታ ሚጠማኝ

ሆኖ ግን

በእኔ በአንቺ ገመድ የመቀኘት ፍቅሩ
ፊደል ይለይ እጂ አንድ ነው ሚስጥሩ


ግዕዝ ሙላት

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
6.7K viewsAbela, 07:39
Open / Comment
2023-05-06 20:36:23 የእግር እሳት

ሰለሞን ለማ

አጫጭር ልቦለድ

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
7.4K viewsAbela, edited  17:36
Open / Comment
2023-04-27 13:42:50 ​​ሰው የስርዓት ውጤት ነው፡፡ የሚያስበው በስርዓት ነው፡፡ ማንም ዝም ብሎ አያስብም፤ ዝም ብሎ ያስብ ዘንድ የተፈጠረ የለም፡፡ ሰው ለማሰቡ ሰበብ አለው፤ ለሃሳቡ ምክንያት አለው፡፡ ምክንያቱና ስርዓቱ ያመጣው ነው፡፡ ለማሰቡ መነሻ ሃሳብ ያስፈልገዋል፡፡ ከሰማው፣ ካየው፣ ከዳሰሰው፣ ከቀመሰው፣ ካሸተተው፣ ከነፍሱ ጥሪ፣ ከመንፈሱ ግፊት ተነስቶ ነው የሚያስበው፡፡ በል በል የሚለው ስሜት አለ፡፡ ያስብ ዘንድ የሚገፋፋው ውስጣዊ ግፊት አለ፡፡ እንዲያስብ የሚያደርገው ከአዕምሮው ጋር የተዋሃደ የሚንጠው ሃይል አለ፡፡ የሚከውነው በስርዓት ነው፡፡ ስርዓት ከልባችን ጋር ተጋምዷል፡፡ አፈጣጠራችን ራሱ ስርዓት አለው፡፡ መላው አካላችን በስርዓት ነው የሚሰራው፡፡ የልባችን አመታት፣ የኩላሊታችን አሰራር፣ የአዕምሯችን መዋቅር፣ የዲኤንኤያችን ድርድሮሽ፣ መላ አካላችን በስርዓት ነው የታነፀው፡፡ ሰው ከስርዓት ውጪ መሆን አይችልም፡፡ ሰማይና ምድሩ፣ ፀሐይና ጨረቃው፣ ባህርና የብሱ፣ ነፋሳቱና ዝናቡ፣ ወጀቡና ሞገዱ፣ የዓየር ንብረቱ ሁሉ በስርዓት ነው ስራውን የሚሰራው፡፡

ፍቅር ስርዓት አለው፡፡ ጠብም ስርዓት አለው፡፡ ሰው በሚያጋጨው ነው ከሌላ ሰው ጋር የሚጣላው፡፡ ዝም ብሎ ከመሬት ተነስቶ ካልበደለው ሰው ጋር የሚጣላ ሰው ስርዓት የሌለው ነው፡፡ ሰው ፍቅር ይዞኛል ብሎ በየሜዳው ፍቅሩን አይገልጽም፡፡ ቦታና ጊዜ ይመርጣል፡፡ ሰው ያለቦታውና ያለጊዜው ያለስርዓት ምንም ነገር ሲያደርግ አያምርበትም፡፡ አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ የሚለቀልቀው እኮ አሳሳም ስርዓት ስላለው ነው፡፡ ትዳር ስርዓት አለው፣ አበላል ስርዓት አለው፣ አነጋገር ስርዓት አለው፣ አለባበስ ስርዓት አለው፣ አኗኗር ስርዓት አለው፡፡ ስርዓት የሌለው ምንም ነገር አይገኝም፡፡ አሟሟትም ቢሆን ሰርዓት አለው፡፡ ሰው በየሜዳው እየተገደለ፣ በየጢሻው እየሞተ በቡልዶዘር በተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ ሬሳው ተሰብስቦ ሲቀበር ማየት ልብን የሚያደማውና ቅስም የሚሰብረው አሟሟትም ስርዓት ስላለው ነው፡፡ አዎ ሰው በህግና ስርዓት ካልተመራ አውሬ ነው የሚሆነው፡፡

ሰው ተፈጥሯዊ ስርዓቱን መለወጥ ባይችልም ዓለማዊውን ስርዓት ያሻሽላል፡፡ ጎጂ የሆነውን በጠቃሚ ስርዓት መተካት አዕምሮ ላለው ሕዝብ ዋና ተግባር ነው፡፡ አድሏዊና ዘረኛ የሆነውን የመንግስትን ስርዓት ሁሉን አካታችና በእኩልነት ወደሚያገለግል ፍትሐዊ ስርዓት መቀየር ከሰለጠነ ማህበረሰብ የሚጠበቅ ነው፡፡ ያለመልካም ስርዓት መኖር አይቻልም፡፡ ስርዓት ከሌለ ሰላም የለም፤ ብዙ ነገሮች ይመሰቃቀላሉ፣ ጉልበተኞች ይፋንናሉ፣ ባለመሳሪያዎች ሁሉን ለእኔ ይላሉ፡፡

ከተፈጥሯዊው ስርዓት መቃረን ከራስ መጣላት ነው፡፡ ዓለሙ የጫነብሽን ያረጀ አስተሳሰብ አስወግደሽ በአዲስ ሃሳብ ትተኪያለሽ ማለት በዘመናዊነት ስም ከስርዓት ነጻ ትሆኚያለሽ ማለት አይደለም፡፡ ሳይንስ የሚለፋው ስርዓት ለማፍረስ ሳይሆን ጥቃቅን ችግሮቻችንን ለመፍታትና ያልተደረሰባቸውን የሰው ልጅና የተፈጥሮን ስርዓት ለመረዳት ነው፡፡ የተፈጥሮ ስርዓቱን ልጣስ ቢል ግን አይችልም፡፡ ከስርዓቱ አፈነግጣለሁ ብትዪ ከተፈጥሮሽ ነው የምትጋጪው፡፡ አንቺነትሽን በስርዓት ካልመራሽ፣ አኗኗርሽ ስርዓት ከሌለው፣ ሴትነትሽን በስርዓት ካልያዝሺው ገላሽም ይረክሳል፣ ሰውነትሽም ይቆሽሻል፡፡ በኮስሞቲክ ብቻ ሳይሆን በስርዓትም ራስን መጠበቅ ታላቅ ብልህነት ነው!

ዘመናዊነት ሥርዓትን ማሻሻል እንጂ ከሥርዓት ነፃ መሆን አይደለም!

#ሞጋቿነኝ

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
351 viewsBewketu, 10:42
Open / Comment
2023-04-27 09:01:26


           WORK VISA CANADA 2023
---—--------------------------------        
            አስደሳች ዜና ለመላው ኢትዮጲያውያን

ከ 5000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት እና በልምድ

Number of Positions: 5000+ positions 0 EXP and with Exp

በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ የስራ ማስታወቂያ

የኮንትራት ሰራ ወደ ካናዳ
የስራ ማስታወቂያ በ 0 ዓመትና በልምድ
የስራው አይነት ኮንትራት
ብዛት 5000+
ደሞዝ: በስምምነት $ በዶላር
አየር ትኬት በነፃ
ቪዛ በነፃ

ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

Apply Now
                                 
https://addiszemenvacancy.com/2023/03/18/canada-jobs-2023/


----------Follow Our Website---------
                           
         https://addiszemenvacancy.com

----------Join Our Telegram----------
                              
     https://t.me/Addis_Zemen_Vacancy
1.4K viewsAbela, 06:01
Open / Comment
2023-04-27 07:30:24
በስመአብ ወወልድ ወ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን መርጌታ ላቀው
የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል
እነሆ የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን
0912956067
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
               እንዲሁም የተለያዩ
      መድኀኒቶችን እንቀምማለን
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
     መድሀኒቱን ባሉበት ቦታ ሰርተን  መላክ እንችላለን
ይደውሉ
ለጥያቄወ 0912956067 ይደውሉልን 
የቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል https://t.me/+wlW6dTssQ_lkODY0
https://t.me/+wlW6dTssQ_lkODY0
1.6K viewsAbela, 04:30
Open / Comment
2023-04-26 19:40:06 ​​ሀሊማ


ክፍል 2


፡......አባቴ መናገር ጀመረ ግን እኔ እንደጠበቁት ሳያሆን የበለጠ
እንደገደላት የሚያረጋግጥ ነገር ነበር የተናገረው.....ሰሙ ልክ ነሽ አለ ግን..... ሲል እንዳትጨርሰው......ምንም ግን የሚባል ነገር የለም ባይሆን ሬሳዋን ምን
እንደምናደርገው እናስብ አለችው....እሺ ልጆቼስ አላት ለእነሱ እኔ አለሁ ደግሞ ተነጋገርንበት
አይደል አለችው..........አባቴ በጣም በጨነቀው ድምፅ እሺ ለ ሀሊማስ እናቴስ
ካለችኝ ምን ልላት ነው........የሆነ ምክንያት እንነግራታለን ቤተሰቦቿን ለመጠየቅ ክፍለ
ሀገር እንደ ሄደች ወይም ሌላ ምክንያት እንነግራታለን አለችው.....ሌላ አማራጭ ስለሌለው እሺ አላት ይህንን ሀሊማ ስትሰማ
ምድር የተደፋባት የህል ነበር የተሰማት በሩን ከፍታ ወደ ወስጥ
ገብታ የእናቷን ሬሳ ለመንካት ድጋሚ የማላገኛት ከሆነ ልሳማት
ብላ አስባ በሩን ጠጋ ለማድረግ ስትሞክር ሰሚራ እጅ ላይ
ያለውን ብረት ተመለከተችው እናቷን ብረቱ መትታት
እንደገደለቻት ስትናገር ሰምታለች የእናቷ እጣ ለ እሷም
እንዳይደርሳት ፈራች ልትከፍተው የነበረውን በር መልሳ ተወችው
የእናቷን ሬሳ ለመደበቅ ሲዋከቡ አየቻቸው ሞት ማለት ምን
እንደሆነ በማታውቅበተ እድሜ ላይ ሆና በንጹህ አእምሮዋ የ
እናቷን አሰቃቂ ሞት የ አባቷ ጭካኔ አየች አባቷ ይህ ሁሉ ሲሆን
ሀሊማ እንደማታውቅ ነው ያሰበው ከመኝታ ቤቱ ለመውጣት
ሲሞክሩ ሀሊማ በሞተ አቅሟ እተንቀጠቀጠች ቤቱ ለቃ ወጣች
በጣም ስለደነገጠች ሰውነቷ ደርቆዋል ወዴት እንደምትሄድ
አታውቅም እንዲሁ እግሯ ወደ መራት አቅጣጫ መሄድ ጀመረች
ረጅም መንገድ ከሄደች በሃላ ወዴት እየሄደች እንደሆነ ግራ
ገብቷት አንድ ጥግ ላይ ተቀምጣለች............
.....እንደ አጋጣሚ ሆኖ ሀሊማ በተቀመጠችበት መንገድ
የሀሊማ
የእናቷ የቅርብ ዘመድ የሆነችው ፋጡማ በዚያ መንገድ ስታልፍ
ሀሊማን በ አትኩሮት ተመለከተቻት ሀሊማ ግን ቀድማ ፉጡማን
አይታታለች ግን ማን እንደሆነች ማገናዘብ አልቻለችም
ፉጡማም ግራ በተጋባ ሁኔታ አየቻት ፊቷ አዲስ አልሆነባትም
በደንብ ለማየት ሞከረች ግን የሀሊማ ሂጃብ ስለተዝረከረከ
ከፊል ፊቷን ሸፍኗታል ማን ትሆን እያለች ማሰብ ጀመረች እንደዚ
ትንሽ ልጅ የት ነው የማውቀው ብላ ትንሽ እንደማሰብ ካለች
በኃላ የ አክስቷ ልጅ የሆነችው ዘይነባ የሷ ልጅ ሀሊማ ትሁን ብላ
አሰበች ሀሊማ ብትሆን አይታኝ ዝም አትለኝም እንኳን እንዲ
አይታኝ በ ስልክ እራሱ እንዴት እንደምትሆን እያለች ብቻዋን
እያወራች ደግሞ እዚህ ድረስ ምን ልትሰራ መጣች በዛ ላይ
ብቻዋን አይ እሷ አይደለችም ብላ አልፋት ሄደች.......

.......... ይቀጥላል........

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
3.0K viewsAbela, 16:40
Open / Comment
2023-04-26 19:15:06 ሀሊማ


ክፍል 1


"ህይወት አንዳንዴ እኛ እንደ ምንፈልገው ሳይሆን እሷ እንደ መረጠችው ነው የምንኖረው"
.
ዛሬም እንደ ወትሮዋ ከእኩዮቿ ጋር ለመጫወት ከ ቤት ወጥታ ወደ ጓደኞቿ ጋር ሄደች፡፡ ሀሊማ በጣም ተጫዋች ደስተኛ እና ሁሉም ሰው የሚወዳት አይነት ልጅ ናት የተወሰነ ሰአት
ከተጫወተች ወዲህ እረሀብ ቢጤ ተሰማት ያው የልጅ ነገር እረሀቡን ለማስታገስ ያህል ብቻ ነው እነደነገሩ ምግቡን ቀመስ ቀመስ የሚያደርጉት፡፡ ከዛ ወደ ጨዋታቸው ይመለሳሉ ፡፡ ሰአቱ ከ ጠዋቱ 5፡30 ይላል ሀሊማ ጓደኞቿን ተሰናብታ ወደ ቤቷ ሄደች ፡፡ ነገር ግን እቤቷ ስትደርስ ያልጠበቀችውን ነገር ያጋጥማታል ያ ክስተት ህይወቷ አንዲከብድ ያ ያሰለፈችው ጨዋታ እንዳይደገም የደረገውን ደስታዋ ሁሉ ጠፍቶ ቀሪ ጊዜዋን በ ሀዘን እንድታሳልፍ
ያደረገ ክስተት ነው ሀሊማ በራፍ ላይ ስተደርስ ያልጠበቀችው ነገር ያጋጥማታል ያለ ወትሮ የግቢቸው በር ተከፍቶ ታገኘዋለች ትንሽ ግራ ገባት ምን አልባት ኡሚ እደከፈተችው ረስታው ይሆናል ብላ አሰበች በሩን ድምፅ ሳታሰማ ቀስ አድርጋ ዘጋችው ፡፡ሌላ ግዜ
እንደምታደርገው እናቷን ጋር ሰትደርስ በቀስታ ኮቴ ሳተሰማ ትሄድና ታስደነግጣት ነበር ዛሬም እንደ ወትሮዋ እናቷን ለማስደንገጥ እናቷን ሁሌ ወደ ምታገኝበት ቦታ ኩሽና ሄደች ግን
እንደጠበቀችው አልሆነም እናቷን ኩሽናው ውስጥ ልታገኛት አልቻለችም ምን አልባት ሳሎን ትሆናለች ብላ ወደ ሳሎን ቤት በተመሳሳይ መልኩ እየተራመደች ሄደች ግን እዛም ቢሆን
ተመሳሳይ ነገር ነው ያጋጠማት ሀሊማ እናቷ ያለወትሮዋ ሁሌ ከምታገኛት ቦታ በማጣቷ ትንሽ ግራ ተጋብታ ቁጭ ብላ መጠበቅ ጀመረች ኡሚ ...ኡሚ... ብላ ልትጠራት አስባ ግን ድንገት አንድ
ሀሳብ መጣላተ መኝታ ቤት ለምን አላያትም የሚል አሁንም እዛም ቢሆን ካገኘቻት ከሃላዋ ሆና ለማስደንገጥ እንዲያመቻት ቀስ አያለች ወደ መኝታ ቤቱ አመራች ነገር ግን የሆን ድምጽ ሰማች የ
እናቷ ድምጽ አይደለም ማን ይሆናል ያለው እያለች እየፈራች ወደ ክፍሉ ተጠጋች በሩ አልጠበቀም ነበርና ቀስ ብላ ጠጋ አደረገችው የ አባቷ ድመጽ ሰማች በዚህ ሰአት እቤት ምን ይሰራል ብላ አሰበች ጠዋት ቁርስ ከበሉ በኃላ ስራ እንደሄደ አስታወሰች ታዲያ እንዴት መጣ ብላ እያሰበች በሩን ከመጀመሪያው ትንሽ ጠጋ አድርጋ አንገቷን ወደ ውስጥ አስገባች ግን ምንም ያልጠበቀችው ነገር ነበረ የተመለከተችው ሁለት አንድ አመት ያልሆናቸው ታናናሽ መንታ እህትና ወንድሟ አልጋው ላይ እን ተኙ ናቸው፡፡ የሀሊማ እናት ግን
:
:
አልጋው ግርጌ ጋር በጀርባዋ ተንጋላ ወድቃለች ከ አንገቷ አካባቢ ደም እየፈሰሰ ነው፡፡ አባቷ ደንግጦ ባለበት ደርቆ ቆሞዋል ከአልጋው ጎን ሰሚራ የሆነ ብረት የሚመስል ነገር ይዛ ቆማለች
ሰሚራ ማለት ጓረቤታችን እና የ እናቴ የቅርብ ጓደኛ ነች እኔ ሳልወለድ ጀምረው ጓደኛ ናቸው አሁን እኔ ሰባት አመቴ ነው እነሱ ከዛም በፊት ጀምሮ ጓደኛ ናቸው ነገር ግን ዛሬ ያየሁትን ነገር ማመን አልቻልኩም ብረቱን ለምንድነው የያዘችው ምን ልታደርግበት ነው ብዬ አሰብኩ...... አባቴ ራሱን ከመሳት በማይተናነስ መልኩ ነበር ደንግጦ
የቆመው፡፡ አባቴ ትንሽ ወደ እራሱ እንደመመለስ ሲል ወደ እናቴ ተጠግቶ ለማንሳት ሲሞክር በድንገት ሰሚራ ፊቷን አጨማዳ
.
"ምን ለማድረግ እየሞከርክ ነው" ብላ ጮኧችበት .......ወደ ሀኪም ቤት ልወስዳት ነው አላት እየተርበተበተ
በምላሹም ሰሚራ ......."ከዛስ ባክህ ምን ሆና ነው ሲሉህ ምን ልትላቸው ነወ እኔ እና የባለቤቴ ጓደኛ በጣም ስለተዋደድን እሷን ደግሞ መፍታት ስለማልችል እኔ እና ሰሚራ ተመካክረን
ልንገድላት አስበን ሰሚራ በብረት ጭንቅላቷን መታት ነው ብለህ
ልትነግራቸው ነው " ብላ አፈጠጠችበት ይሄን ስሰማ በዛ በጨቅላ አቅሜ መሸከም ከምችለው በላይ ነበር ሰሚራ ብረቱን ለምን እንደያዘችው ያኔ ነበር የገባኝ መቋቋም አቃተኝ የሰማሁትን
ማመን አልቻልኩም አንድ ሰው ከሞተ ድጋሚ ከሰዎች ጋር መገናኘት እንደማይችል ነበር እናቴ የነገረችኝ ታድያ እናቴንም ድጋሚ ላገኛት አልችልም ማለት ነው .......ስለ ሞት እንኳ በቅጡ
አላውቅም ነበር አይሆንም አባቴ እንዲህ አያደርግም አባቴ እናቴን በጣም ነወ የሚወዳት እያለኩ ከ እራሴ ጋር አወራለሁ፡፡ አባቴም መናገር ጀመረ ይበልጥ ተጠግቼ ማዳመጥ ጀመርኩ እሱ ይሄን እንደማያደርግ እንዲያረጋግጥልኝ በማሰብ ግን.....

.......... ይቀጥላል........

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
2.6K viewsAbela, 16:15
Open / Comment
2023-04-26 18:08:03 ሰበር ዜና
#በእውቀቱ_ስዩም_እና_ስነ-ፅሁፍ ተከታታዮች


እናንተን ለማስደሰትና ለማስተማር ተፍ ተፍ ሲል የነበረዉ ቻናላችን እነሆ በአይነቱ ለየት ያለ


{ ሀሊማ }


በሚል ርዕስ የተፃፈዉን ወደናንተ እንደርሳለን::

@bewketuseyoum19
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን
2.7K viewsAbela, 15:08
Open / Comment
2023-04-26 14:21:18 ከታፈንኩ ኋላ
ድፍን ሀገር ታሞ ፣ ሀኪም ሲቸግረው
"መድሀኒቴ አንቺ ነሽ" ፥ ስል ማንጎራጉረው
አንዴ ላስነጠሰሽ
ይማርሽ እያልኩኝ ፣ ስጨነቅ የማድረው
ሀገር እያነባ
ስላንቺ ሳቅ ቅኔ ፣ የምደረድረው
ለምን ይመስልሻል?
።።።
ከታፈንኩ ኋላ...
የማይ የምሰማው ፣ እየሰቀጠጠኝ
ዛቻው እንደ በሶ ፣ እየበጠበጠኝ
እንደ ባህር ሞገድ ፣ ፍርሀት እየናጠኝ
ዝምታን መርጬ ፣ ጨለማ ሲውጠኝ
"ጀግና " ያለኝ ሁላ
"ፈሪ አረጉት" ብሎ ፣ ውብ ስሜን ሲያጎድፈው
ጊዜ እንደ ምዕራብ
ሀገሩን በሙሉ ፣ ፅልመት ሲያስታቅፈው
"ዐይኖቿ እንደኮከብ
ያበራሉ " የሚል ፣ ግጥም የምፅፈው
ለምን ይመስልሻል?
።።።
ከታፈንኩ ኋላ
ሲቃና መከራ
ደም እና ደንባራ
መቼም የማይለቃት ፣ አንድ ሀገር መውደዴን
የሚያውቁ በሙሉ ፣ ሳያውቁልኝ ጉዴን
"ዝመት እንጂ" ሲሉኝ ፣ ከፍቶኝ ማኮርፈው
ለምን ይመስልሻል
ስጋዬና ነፍሴን ፣ መንፈሴን ሚቀፈው?
.
.
.
.
ከአንቺ ርቄ ብዘምት
እኔም ሀገሬም ነን ፣ የምንሸነፈው ።

Belay bekle weya

ከወደዱት ለወዳጅዎ ያጋሩት!
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
3.3K viewsAbela, edited  11:21
Open / Comment