ውድ ደንበኞቻችን! በአጋጠመን የቴክኒክ ችግር ምክንያት የዛሬው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች እንደማይተላለፉ እንገልፃለን። ለተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ይቅርታ እየጠየቅን ጨዋታዎቹ ደግመው የሚተላለፉበትን ቀንና ሰዓት ለማወቅ የዲኤስቲቪ ማህበራዊ ድረ-ገፆቻችን እንዲከታተሉ በአክብሮት እንጠይቃለን። የዲኤስቲቪ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከታች ያለውን የMyDStv Telegram ሊንክ ይጫኑ! https://bit.ly/2WDuBLk #ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia #DStvSelfservice #EthiopianPremierLeague 4.4K viewsLeul, 12:46