Get Mystery Box with random crypto!

ancient history of oromoo and oromia

Logo of telegram channel etbisahusen — ancient history of oromoo and oromia A
Logo of telegram channel etbisahusen — ancient history of oromoo and oromia
Channel address: @etbisahusen
Categories: Telegram
Language: English
Country: Not set
Subscribers: 1.52K
Description from channel

YouTube kenya
https://youtu.be/eq2eWxR8t-w
Facebook kenya
https://www.facebook.com/ebisaahusen/

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


The latest Messages 2

2022-07-10 20:19:05 በጨቃታ ወረዳ ልዩ ስሙ ጣቀት መድሉ ከተባለው @etbisahusen
310 views000, 17:19
Open / Comment
2022-07-10 20:19:04 #ancient_history_of_oromo. የ ወሎ የዘር ሀረግ☜
አዘጋጅ ፤miky sultan/wollo oromo.**
የካም ልጆች ኩሽ ፣ፋጥነ ከነዓን ናቸዉ፣ ከነዚህ መሃል የወሎ የዘር ሀረግ ከኩሽ ይመዘዛል ኦሮሞ የ ኩሽ ዘር ነው።
ወሎን ያቀኑት ስምንት ትልልቅ የ ኦሮሞ አባቶች ናቸዉ ፦ ወይም የ ባሬንቶ ልጆች ነበሩ ፤እነሱም ፦
1. ወረ ባቦ
2. ወረ ኢሉ
3. ወረ ሂመኖ
4. ወረ ቃሉ
5. ወረ ቆቦ
6. ወረ ራያ
7. ወረ ዋዩ
8. ወረ የጁ በመባል ይታወቃሉ።
እነዚህ ስምንት ወንድማማቾች ግዛታቸዉ ከሸዋ ሮቢት አንስቶ እስከ ዋጀራት ያለዉን ቦታ ያጠቃልላል።
ታሪክ አይዋሽም ሲናገር ይኖራል፤ራያ ማለት ስርወ- ቃሉ ኦሮሚፋ ነው፤ ራያ ማለት ሰረዊት ማለት ነው በ ኦሮሚፋ፦ራያ ራያ ነው ማንም አይሽረውም።ራያዎች አፄዎችን በመፈለም ወደር የለሽ ናቸው ራያዎች ጀግኖች ናቸው በራያ ፈሪ ቦታ የለውም ።የራያና የወሎ ህዝብ ከአንድ የዘር ግንድ የተገኘ አንድ ህዝብ ነዉ።የራያ ህዝብ ከወሎ ህዝብ ጋር ያለዉ ዝምድና የደምና የአጥንት ነዉ የምንለዉ ለዚህ ነዉ (Blood is thicker than water)።ማንም ኢትዮጵያዊ ሂዶ የራያ አዘቦን፣የራያ ቆቦን፣የኦፍላን፣የአላማጣና የእንዳ መሆኒን ትልልቅ አባቶች ቢጠይቃቸዉ ከጥንት ዘመን ጀምሮ ያለውን ታሪካቸውንና የ ኦሮሞ የዘር ሀረጋቸዉን ወደ ኋላ ቆጥረዉ ማንነታቸዉን አብጠርጥረዉ ይነግሩታል።
የራያ ህዝብ በትግራይ መጠቃለል ወይ መካለል የጀመረው ከአፄ ዮሃንስ አራተኛ ጀምሮ ነዉ።ከአጼ ዮሀንስ አራተኛ ስልጣን መያዝ ተከትሎ የትግራይ ሰዎች(ሴሜቲኮች) ወደ ራያ በመምጣት ማለትም ወደ ኦፍላ፣አላማጣ፣አላጄ፣ማይጨው፣እን­­­ዳመሆኒ፣ራያ አዘቦና ራያ ቆቦ አካባቢ መጥተው እንዲሰፍሩ ተደርጓል።
አገውና ወሎ የተቀራረቡ ህዝቦች ናቸው ሁለቱም የኩሽ ልጆች ናቸዉ፡፡የዋግና የላስታ ሕዝቦች (Ze-Agaw ) ከመላዉ የወሎ ህዝብ ጋር ለዘመናት አብረዉ የኖሩ፣የተዋለዱ፣በባህል፣በቋንቋ፣­­­በሀይማኖት የተዛመዱ ሕዝቦች ናቸው።አገዉና ወሎ በረጅሙ የኢትዮጵያ የታሪክ ሂደት ዉስጥ እንደ ደምና ስጋ አንድ ላይ የተዋሃዱ ህዝቦች ናቸዉ።
የወሎ ግዛት ቀይ ባህር ድረስ ነዉ።ከጅቡቲ ድንበር እስከ መርሳ ፋጢማ ያለዉ አሰብን የሚጨምረዉ የወሎ (የኦሮሞ) ግዛት ነዉ።
በደቡብ ወሎ በረሀማው ስፍራ
ከደራ እስከ ዳር ኦሮምኛ ይነገረሉ
ባቲ
ከሚሴ
ቦረነ
ሀርቡ
ኮምቦልቻ
ጨፋ ሮቢት
አጣዬ
አገዩ
ሚናስ
ባከት
ቀያማሬ
ከረሞች
አገዩ
ስቀሲምቢራ
ቆቦ
ለገቀርሳ
ወርቄ
ደርቢቶ
ቡልቡል
ጀገንፎ
ማሳ
ዋርጃ ሽነት
እስከ ገረዋ እና ወጊድ ለሚ
የኦሮምኛ ቋንቋ ይነገራሉ::
የ ወሎ ኦሮሞ
ሸበላዎች በ“ሚጊራ ጉራ” (አክርማና ስንደዶ መልቀም ማለት ነው) እና በእንጨት ለቀማ ወቅት ተገናኝተው የውስጣቸውን በዜማ ሲተነፍሱ ፍንጭትነትን ሳያደንቁት አያልፉም፡፡

እሷ፡ “ና ካሮዬ ካሮዬ ካሮዬ”
እርሱ፡ “ነይ ካሮዬ ካሮዬ ካሮዬ”

እንዲህ ነው የሚባባሉት፡፡ “ፍንጭቴ! የኔዋ ፍንጭት! ፍንጭቷ” እያሉ ነው የሚሞጋገሱት፡፡ ዛሬም ጥርሰ ፍንጭት መሆን በወሎ ምድር ያስከብራል፡፡ የቁንጅና ምልክት ነው፡፡
ታዲያ ወሎየዎቹ የሚሞጋገሱበት “ካሮ” ስርወ-ቃሉ ኦሮሚፋ ነው፡፡
#ወሎ የዑለማ ሀገር ናት፡፡ የኢትዮጵያ አዝሀር የተባለላት የዒልም ሀድራ! ወሎ “አዝሀር” የመሆኗ ክብር ቢነጠቅባት እንኳ የኢትዮጵያ “መዲና ዩኒቨርሲቲ” የመባልን ያህል ትከበራለች፡፡ እስቲ ተመልከቱ እርሷ ያፈራችውን ዑለማ!… ከኢፋት ምድር ጀምሮ እስከ ራያ ድረስ በተንጣለለው ክልል ውስጥ ያለው ጎራና መንደር ሁሉ የየራሱን አንድ ቱባ “ዓሊም” አበርክቷል፡፡ ሼኽ ጠልሃ ጃዕፈር (ኢፋት)፣ ሙፍቲ ሲራጅ (ራያ)፣ ሼኽ ዳኒይ (ዳና)፣ ሐጂ ከቢር (ከሚሴ አውራጃ)፣ ሼኽ ዑመር ቡሽራ (ቃሉ አውራጃ)፣ የጀማው ሼኽ (ደሴ ዙሪያ አውራጃ)፣ የዶርቃው ሼኽ…..ሼህ ሰይድ ጫሊ (ወራ ባቦ ባቲ)።።።።። እያልን መዘርዘር እንችላለን፡፡ ቅዱስ ቁርኣንን በአማርኛ የተረጎሙት ሁለቱም ዓሊሞች ወሎዎች ናቸው- ሼኽ ሰይድ ሙሐመድ ሳዲቅ እና ሐጂ ሙሐመድ ሣኒ ሐቢብ፡፡
የቀድሞ የ ወሎ ጀግኖች
የ በሬንቶ ልጆች ።፦
1.በላይ ዘለቀ=ወሎ ቦረነ
2.አባ መርሴ= ራያ
3.መሀመድ መኪ= ራያ
4.ሀሰን ረሺዴ =ከሚሴ
5.ሀሰን አሜ=ከሚሴ
6.አባ ጋንጉል=የጁ
8.መሃመድ አሊ.የ ወሎ ንጉስ=ደሴ
9.ልጅ እያሱ= የ ንጉሱ ልጅ=ደሴ
ብዙዎች ነቻው የልጠቀስኳቸው

በ ዘመነ መሰፊንት ንጉስ የነበሩት ፣እና ራስ አሊ ራስ ጉግሳ ወሌ የ በጌምድር ( ጎንደር) ንጉስ የነባሩት ኦሮሞ ነቻው ከዛ በሃለም የ ወሎ ነገስታት የ ነባሩት ራስ ሙሀመድ አሊ ( ሚከኤል) ፣ ልጅ ኢያሱ የ ሙሀመድ አሊ ልጅ፣ኤቴጌmenen" ጣይቱ ብጡል፣ ተወበች፣ ከዚ በፊት የነበሩት ነገስተቶች ኦሮሞዎች ነባሩ ወሎን የ ሰየሙት የ ኦሮሞ ነገድ ወይም ጎሰዎች ነቻው፣ከ ጥንት ጀምሮ በገደ ስረአት የሚኖሩ ኦሮሞዎች ነባሩ ፣አፄዎች የ ታሪክ ሰረቂዎች ስለ ሆኑ ኦሮሞ ታሪክ እንደለለው አርጎ ጽፏወል፣ አፄዎች የ ሙስልም ጠላት የ ኦሮሞዎች ጠላት ነቻው ፣እሄ ግልፅ ነው ማንም መካድ አይችልም በ ወሎ አፄ ዩሀንስ የ ወሎ ሙስልሞች ከ 30 ሺ በለይ የሚሆኑትን ገድሏል፣ አፄ ሚኒልክ ኣኖሌ ለይ ንፁ የ ኦሮሞ አባቶች እና እናቶች ለይ እጃቸውን እና ጡተቸውን ቆርጧል እሄ እውነት ነው እስከ ቅርብ ግዜ እጀቻው የተቆረጡት በ ህዬት ነበሩ፣አፄዎች ጀግነ ሰይሆኑ የ ጀግኖች ታሪክ ሰረቅዎች ነቻው።

"የጁ ኦሮሞ
በ ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ኦሮሞ አንዱ የ የጁ ኦሮሞ ነው።
በ 14ኛው ክፍለ ዘመን በፊት በተፃፈው ታሪክ ይመሰክራል ፡
እንደ ታሪክ ፃፈው የየጁ ኦሮሞ ከ ቦቆጂ ከምባሉ ጎሳዎች እንደሆነ የመለክታል። ምን ኣለበት የ የጁ ኦሮሞ የ ሙስሊሞች የሼሆቹ ነው።በመጀመሪያ ከ ቦቆጂ ጎሳዎች የመጀመሪያዎቹ ,ቁንቢ,መርሶ,ሸካ,አባ ድምበር መልዬ, ገመዳና እልማን ኦሮሞ ተብሎ መጣራተቸውን ይነገራል።ቁንቢ መቻሬ በምትባል አሁን በስተ ምስራቅ ወልደያ የምትገኝ ይኖሩ ነበር ። አባ ድምበር መሊዬ ደግሞ ጉባላፍቶ ላይ ይኖሩ ነበር ።የ የጁ ኦሮሞ የዘር ሀረገቸው ወደ ኀለ ሥቆጥሩ "ገመ ገሊ"(Gamaa gali) ወደ ምባል የሰገባሉ።የጁ በአራት ጎሳዎች ይከፈላል እነሱም :-ወራ ዶረን ቦጁ, ወራ ሩፎ ሮባ,ወራ ካሎ,ወራ ኡጊ በመባል ይጠራሉ ።
"/miky sultan/wollo oromo
የጁ ኦሮሞ የመሻኢኽ አገር
ሸህ ዳኒዩል አወል ሸህ አህመድ አደም ጉራቻ
ሸህ ዳኒዩ ሳኒ ሸህ ሙሀመድ ያሲን ዳለቻ
ሸህ ሙሀመድ ሚአዋ መርሳ
ሸህ ሲሪጁ ዲን ጓጉር
ሸህ አሊ መንታ አባ ሰርባ
ሸህ ከረም ( ሸህ አብዱ ረሂም ወረ ገራ )
የሌሎችም ስማቸውን ያልጠቀስኳቸው መሻኢኽ አገር ናት ከሌላው ለየት የሚያረጋት ዳኒዩል አወል ና ዳኒዩ ሳኒ እንደ ሽሀቸው ጀማሉል አኒይ ኦሮምኛን በአረብኛ ፊደል የፃፋ የሸህ አገር መሆኗ ነው

በላይ ዘለቀ
በላይ ዘለቀ ላቀዉ ቂልጡ አያኖ ገልገሊ የወሎ ክፍለ ሃገር ተወላጅ ሲሆን እድገቱና ጅብዱ ደግሞ በጎጃም ክፍለ ሃገር ሲሆን በጎጃም ቤተሰብ መስርተዋል ።ጀግናው በላይ ዘለቀ ከአባታቸው ከዘለቀ ላቀው እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ጣይቱ አስኔ በወሎ ክፍለ ሐገር በቦረና ሳይንት አውራጃ በጫቃታ ወረዳ ልዩ ስሙ ጅሩ ጉጣ ከተባለው ቀበሌ በ1904 ዓ.ም ተወለዱ።በተወለዱ በአራት ዓመታቸው አባታቸው ባሻ ዘለቀ ላቀው የልጅ እያሱ ባለሟል ሆነው የአንድ ክፍለ ጦር ኃላፊ ስለነበሩ ልጅ እያሱ በተያዙ ጊዜ ከዚያ አምልጠው በቦረና ሳይንት አውራጃ
329 views000, 17:19
Open / Comment
2022-07-08 18:43:08 #ancient_history_of_oromo .............ኤለሞ ቂልጡ............
.
ወላጆቹ ያወጡለት ስም ሀሰን ኢብራሂም ኡመር ይባላል፡፡ትውልዱ ሀረርጌ ውስጥ ወተር ቡልሎ ከምትባለው መንደር በ1936 ነው፡፡የልጅነት ታሪኩ እምብዛም ባይታወቅም
እስከ1956 በትውልድ መንደሩ የእስልምና ትምህርትን የተማረ ሲሆን በ20አመቱ ወደ ድሬዳዋ በመሄድ ትውልዳቸው የመን
ከሆኑ የየመን ነጋዴዎች የጨርቃጨርቅ መደብር ስራ አግኝቶ በታማኝነት ለአጭር ጊዜ እንደሰራ የወጣቱን መልካም ባህሪ ያስተዋሉት ቀጣሪዎቹ ወደ የመን ይዘውት ሄደው ኑሮውን በኤደን መሰረተ፡፡
.
ያ..ወጣት በአጭር ጊዜ በንግዱ አለም የተዋጣለት ሁኖ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ የሀገሩ ልጆች በሱ ቤት ሰብሰብ ብለው ስለ
"ኦሮሙማ" ሲያወሩ እምብዛም ትኩረት ባይሰጠውም በኤደን ያለው የኢትዮጵያ ቆንጽላ ጽህፈት ቤት ቀልብ ግን ሀሰን
ኢብራሂም እና በቤቱ የሚሰባሰቡ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ ትኩረቱን አጠናክሯል፡፡
.
. በ1967ለኢትዮጵያ መንግስት ይሰልል የነበረ የሀረሪ ተወላጅ ሰው አዴን ይሄድና ዕቃ በዱቤ ተቀብሎት ከሱ ጋር ወደ ፊንፊኔ በመሄድ ክፍያውን እንዲቀበል ይህን ወጣት አግባባው። ወጣቱ ምንም አላቅማማም ተስማምቶ አብሮት ወደ ፊንፊኔ ተጓዘ።
.
ፊንፊኔ እንደደረሰም ወድያውኑ በቁጥጥር ስር ውሎ በፀረ ኢትዮጵያ አሸባሪዎች እንቅስቃሴ አባልነት ተከሰሰ። በእስር ቤቱም እጅግ አሰቃቂ አካላዊና ስነ ልቦናዊ ስቃይ ደረሰበት።ይህ
አጋጣሚ የዚህን ወጣት ህይወት ቀየረው፡፡ኦሮሞነት ወንጀል መሆኑን፡፡
.
.ወገኖቹ ገንዘብ በማዋጣት ለእስር ቤቱ ሃላፊ ከፍ ያለ ገንዘብ በመስጠት ከእስር ቤቱ አስለቀቁት። ወጣቱ በእስር ቤቱ በነበረው ሁኔታ አመለካከቱን ብቻ አልነበረም የቀየረው ስሙንም ጭምር እንጂ፡፡ወላጆቹ ያወጡለትን ስም በመተው ለራሱ "ኤለሞ ቂልጡ "በማለት ለጓደኞቹ ሲያስተዋውቃቸው በደስታ
ነበር የተቀበሉት፡፡
.
ኤሌሞ በኦሮሞነት ስለታሰረ በማንነቱ እንዲያምን አደረገው።ወድያውኑም በወቅቱ
በመጫና ቱለማ ራስ አገዝ ማህበር አመካኝነት በሀገሪቱ ፈንጥቆ የነበረውን የኦሮሞ ብሄራዊ ንቅናቄን ተቀላቀለ።
.ብዙም ሳይቆይ ግን የመጫእናቱለማ አባላት ወደ እስር ሲጋዙ ያ የኦሮሙማው ቀንዲል መቶ አለቃ ማሞ መዘምርን አንገት ንጉሱ ለገመድ ሲዳርጉ የነጻነት ፋኖውን ጀነራል ታደሰ ብሩን
ለግዞት መላካቸውን ያየው ኤለሞ ልቡ እንዳገነገነ በዝምታ አልተቀመጠም፡፡ትግሉ በመሳሪያ እና መሳሪያ ብቻ መሆኑን አምኗል፡፡
.
በ1968 ኤሌሞ በምስጥር ወደ ሶማሊያ (ሞቃድሾ)በመሄድ የኦሮሞ ብሄራዊ አቀንቃኞች ስብሰባ ላይ ተካፍሎ የኦሮሞ
ብሄራዊነት አጀንዳ ማስተዋወቅ የሚል ተልዕኮ
ተሰጠው። ወደ አዴን ተመለሰና የኦሮሞ ማህበረሰብ ህብረትን መሰርቶ የአዴን ከተማ አስተዳደሪን በማሳመን የኦሮሞ ፖለቲካ
ቢሮን ከፈተ።ከተለያዩ ሀገራት፣ ከፍልስጤም ነጻነት ንቅናቄ እና የኤርትራ ነፃ አውጭ ግንባር ድጋፍን ማፈላለግ ጀመረ።በኢራቅ መንግስት እርዳታም የ7 ወር ወታደራዊ ስልጠና ፕሮግራም ለኦሮሞ ነጻነት ተዋጊዎች በማዘጋጀት ጠንካራ የሽምቅ ተዋጊዎችን አፈራ።እነዚህንም ሀይሎች በጓደኛው
አብዱልከሪም ሀጂ ኢብራሂም (ጃራ አባ ገዳ) መሪነት በሰሜን ሶማሊያ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ላከ።
.
በ1973 መጀመሪያ ላይም ኤሌሞ በፊንፊኔ የኦሮሞ ምስጥራዊ ንቅናቄ መሪዎች ስብሰባ ላይ እንዲሳተፍ ተጋበዘ። በስብሰባውም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ለመጀመሪያ ግዜ ተመሰረተ። ኤሌሞ ቂልጡም በኢትዮጵያ
መንግስት ላይ የትጥቅ ትግልን የመክፈት ሃላፊነት ተሰጠው።ከስብሰባውም በኋላ የትጥቅ ትግሉን ለመጀመር ከትግል ጓደኛው ሁንዴ ታቂ ጋር ወደ ገለምሶ አቀኑ።
.
በ1974ሚያዚያ ወር ከጥቂት ተከታዮቹ ጋር በጨርጨር አውራጃ (የአሁኑ ምዕራብ ሀረርጌ ዞን) ውስጥ ከሚገኘው የጉባቆርቻ ወረዳ የትጥቅ ትግሉን ጀመረ፡፡ በወቅቱ በገለምሶ
ከተማ ውስጥ በግዞት ላይ ከሚገኙት ጄኔራል ታደሰ ብሩ እና አሕመድ ተቂ ከሚባለው ታዋቂ ነጋዴ ጋር የግንኙነት መስመር መሰረተ፡፡ እነዚህ ሶስት አርበኞች ህዝቡን በፖለቲካ እያነቁ
አደራጁ፡፡ ወጣቶችም ወደ ንቅናቄው መቀላቀል ጀመሩ፡፡በሀምሌ ወር 1974በተደረገ አንድ ኦፕሬሽን በኤሌሞ ቂልጡ የሚመራው
ጦር ጄኔራል ታደሰ ብሩን በውድቅት ሌሊት
ከገለምሶ አስወጥቶ ወደ ሸዋ አሻገረ፡፡ በዚህም የተነሳ በወቅቱ ስልጣኑን ከኃይለ ሥላሴ መንግሥት በመረከብ ላይ በነበረው
የደርግ መንግሥት ላይ ከፍተኛ መደናገጥ ተፈጠረ፡፡ ስለዚህ ደርጎች ቡድኑን አድኖ የሚያጠፋ ሁለት ሻምበል ጦር ወደ
ገለምሶ ላኩ፡፡ ይህ የደርግ አዳኝ ጦር በኤሌሞ ቂልጡ የሚመራውን የኦሮሞ ሽምቅ ተዋጊዎች ቡድን ለሁለት ወራትያህል ሲያሳድድ ከረመ፡፡ የነ ኤሌሞ ቡድንም የነበረውን አነስተኛ ቁጥር ከግምት ውስጥ በማስገባት የደርግ ጦርን ፊት ለፊት ሳይጋፈጥ አነስተኛ ጥቃቶችን እየከፈተ መሸሹን ቀጠለ::
.
ነሐሴ 30/1974ግን የቁርጥ ቀን ሆነ፡፡
ሁለቱ ሀይሎች “ጢሮ”በተሰኘች ቦታ ፊት ለፊት ተገጣጠሙ፡፡ የኤሌሞ ጦር የውጊያ ፍላጎት ያልነበረው ቢሆንም የደርግ ጦር የቀድሞ ማጥቃት እርምጃ ወሰደ፡፡ ከኤሌሞ ጦር ሁለት
ሰዎችንም ገደለ፡፡ የሁለቱ ሰዎች ሞት ኤሌሞ ቂልጡን በከፍተኛ ቁጭት ውስጥ ከተተው፡፡
በተለይ ከሟቾቹ አንዱ አሕመድ ተቂ (ሁንዴ) የተባለው የኤሌሞ ተወዳጅ ጓደኛ መሆኑ ገና ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው የኦሮሞ ነጻነት ሽምቅ ተዋጊዎችን ለበቀል እንዲነሳሱ
አደረጋቸው፡፡ በዚህም የተነሳ ኤሌሞ ዘጠኝ ተከታዮቹን ብቻ ይዞ ከደርጉ ሀይል ጋር ተጋጠመ፡፡ሁለቱ ሀይሎች ቀኑን ሙሉ ሲዋጉ
ዋሉ፡፡ ከአንድ መቶ ሀምሳ በላይ ያለውን የደርግ ሀይል ተቋቁመው ሲመክቱ የነበሩት በኤለሞ የሚመሩት የኦሮሞ ነጻነት ሀይሎች እየተመናመነ ሄደ በመጨረሻም በፍልስጥኤም ነጻ አውጪ ድርጅት ስር
የሰለጠነው እና የደርጉን ጦር ገትሮት የዋለው ጀግና በመጨረሻ ተከበበ፡፡
.
እጅ መስጠትን ለቀጣዩ ሰራዊት ሊያስተምር እንደማይሻ እያወቀ በሆዱ ላይ ቆስሎ የነበረ በመሆኑ እርሱን የከበቡት የደርግ ሰዎች
መጥተው እንዲወስዱት ነገራቸው፡፡ ከባቢዎቹም አምስት ወታደሮችን ወደ ስፍራው ላኩ፡፡ ሆኖም ወታደሮቹ ከቦታው ደርሰው ኤሌሞን ለመውሰድ ሲሞክሩ ያልታሰበ አደጋ
ገጠማቸው፡፡ ኤሌሞ ያሰናዳው የእጅ ቦንብ የሁሉንም ጥቃቅን አካል ሽቅብ ሲያጎነው ኤሌሞ ቂልጡም በዚያች ቅጽበት ተሰዋ፡፡
በዚያ ውጊያ ላይ ከኤሌሞ ቂልጡ ጋ የተሰዉት ጓዶቹ
-አሕመድ ተቂ (ሁንዴ)
-ኮሎኔል ማሕዲ አሕመድ
- ሼኽ ጀማል እና
-ሱለይማን ይባላሉ፡፡
.
@etbisahusen
233 views22916, 15:43
Open / Comment
2022-07-07 20:11:36
336 views000, 17:11
Open / Comment
2022-07-07 20:11:17 #ancient_history_of_oromo .............ኤለሞ ቂልጡ............
.
ወላጆቹ ያወጡለት ስም ሀሰን ኢብራሂም ኡመር ይባላል፡፡ትውልዱ ሀረርጌ ውስጥ ወተር ቡልሎ ከምትባለው መንደር በ1936 ነው፡፡የልጅነት ታሪኩ እምብዛም ባይታወቅም
እስከ1956 በትውልድ መንደሩ የእስልምና ትምህርትን የተማረ ሲሆን በ20አመቱ ወደ ድሬዳዋ በመሄድ ትውልዳቸው የመን
ከሆኑ የየመን ነጋዴዎች የጨርቃጨርቅ መደብር ስራ አግኝቶ በታማኝነት ለአጭር ጊዜ እንደሰራ የወጣቱን መልካም ባህሪ ያስተዋሉት ቀጣሪዎቹ ወደ የመን ይዘውት ሄደው ኑሮውን በኤደን መሰረተ፡፡
.
ያ..ወጣት በአጭር ጊዜ በንግዱ አለም የተዋጣለት ሁኖ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ የሀገሩ ልጆች በሱ ቤት ሰብሰብ ብለው ስለ
"ኦሮሙማ" ሲያወሩ እምብዛም ትኩረት ባይሰጠውም በኤደን ያለው የኢትዮጵያ ቆንጽላ ጽህፈት ቤት ቀልብ ግን ሀሰን
ኢብራሂም እና በቤቱ የሚሰባሰቡ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ ትኩረቱን አጠናክሯል፡፡
.
. በ1967ለኢትዮጵያ መንግስት ይሰልል የነበረ የሀረሪ ተወላጅ ሰው አዴን ይሄድና ዕቃ በዱቤ ተቀብሎት ከሱ ጋር ወደ ፊንፊኔ በመሄድ ክፍያውን እንዲቀበል ይህን ወጣት አግባባው። ወጣቱ ምንም አላቅማማም ተስማምቶ አብሮት ወደ ፊንፊኔ ተጓዘ።
.
ፊንፊኔ እንደደረሰም ወድያውኑ በቁጥጥር ስር ውሎ በፀረ ኢትዮጵያ አሸባሪዎች እንቅስቃሴ አባልነት ተከሰሰ። በእስር ቤቱም እጅግ አሰቃቂ አካላዊና ስነ ልቦናዊ ስቃይ ደረሰበት።ይህ
አጋጣሚ የዚህን ወጣት ህይወት ቀየረው፡፡ኦሮሞነት ወንጀል መሆኑን፡፡
.
.ወገኖቹ ገንዘብ በማዋጣት ለእስር ቤቱ ሃላፊ ከፍ ያለ ገንዘብ በመስጠት ከእስር ቤቱ አስለቀቁት። ወጣቱ በእስር ቤቱ በነበረው ሁኔታ አመለካከቱን ብቻ አልነበረም የቀየረው ስሙንም ጭምር እንጂ፡፡ወላጆቹ ያወጡለትን ስም በመተው ለራሱ "ኤለሞ ቂልጡ "በማለት ለጓደኞቹ ሲያስተዋውቃቸው በደስታ
ነበር የተቀበሉት፡፡
.
ኤሌሞ በኦሮሞነት ስለታሰረ በማንነቱ እንዲያምን አደረገው።ወድያውኑም በወቅቱ
በመጫና ቱለማ ራስ አገዝ ማህበር አመካኝነት በሀገሪቱ ፈንጥቆ የነበረውን የኦሮሞ ብሄራዊ ንቅናቄን ተቀላቀለ።
.ብዙም ሳይቆይ ግን የመጫእናቱለማ አባላት ወደ እስር ሲጋዙ ያ የኦሮሙማው ቀንዲል መቶ አለቃ ማሞ መዘምርን አንገት ንጉሱ ለገመድ ሲዳርጉ የነጻነት ፋኖውን ጀነራል ታደሰ ብሩን
ለግዞት መላካቸውን ያየው ኤለሞ ልቡ እንዳገነገነ በዝምታ አልተቀመጠም፡፡ትግሉ በመሳሪያ እና መሳሪያ ብቻ መሆኑን አምኗል፡፡
.
በ1968 ኤሌሞ በምስጥር ወደ ሶማሊያ (ሞቃድሾ)በመሄድ የኦሮሞ ብሄራዊ አቀንቃኞች ስብሰባ ላይ ተካፍሎ የኦሮሞ
ብሄራዊነት አጀንዳ ማስተዋወቅ የሚል ተልዕኮ
ተሰጠው። ወደ አዴን ተመለሰና የኦሮሞ ማህበረሰብ ህብረትን መሰርቶ የአዴን ከተማ አስተዳደሪን በማሳመን የኦሮሞ ፖለቲካ
ቢሮን ከፈተ።ከተለያዩ ሀገራት፣ ከፍልስጤም ነጻነት ንቅናቄ እና የኤርትራ ነፃ አውጭ ግንባር ድጋፍን ማፈላለግ ጀመረ።በኢራቅ መንግስት እርዳታም የ7 ወር ወታደራዊ ስልጠና ፕሮግራም ለኦሮሞ ነጻነት ተዋጊዎች በማዘጋጀት ጠንካራ የሽምቅ ተዋጊዎችን አፈራ።እነዚህንም ሀይሎች በጓደኛው
አብዱልከሪም ሀጂ ኢብራሂም (ጃራ አባ ገዳ) መሪነት በሰሜን ሶማሊያ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ላከ።
.
በ1973 መጀመሪያ ላይም ኤሌሞ በፊንፊኔ የኦሮሞ ምስጥራዊ ንቅናቄ መሪዎች ስብሰባ ላይ እንዲሳተፍ ተጋበዘ። በስብሰባውም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ለመጀመሪያ ግዜ ተመሰረተ። ኤሌሞ ቂልጡም በኢትዮጵያ
መንግስት ላይ የትጥቅ ትግልን የመክፈት ሃላፊነት ተሰጠው።ከስብሰባውም በኋላ የትጥቅ ትግሉን ለመጀመር ከትግል ጓደኛው ሁንዴ ታቂ ጋር ወደ ገለምሶ አቀኑ።
.
በ1974ሚያዚያ ወር ከጥቂት ተከታዮቹ ጋር በጨርጨር አውራጃ (የአሁኑ ምዕራብ ሀረርጌ ዞን) ውስጥ ከሚገኘው የጉባቆርቻ ወረዳ የትጥቅ ትግሉን ጀመረ፡፡ በወቅቱ በገለምሶ
ከተማ ውስጥ በግዞት ላይ ከሚገኙት ጄኔራል ታደሰ ብሩ እና አሕመድ ተቂ ከሚባለው ታዋቂ ነጋዴ ጋር የግንኙነት መስመር መሰረተ፡፡ እነዚህ ሶስት አርበኞች ህዝቡን በፖለቲካ እያነቁ
አደራጁ፡፡ ወጣቶችም ወደ ንቅናቄው መቀላቀል ጀመሩ፡፡በሀምሌ ወር 1974በተደረገ አንድ ኦፕሬሽን በኤሌሞ ቂልጡ የሚመራው
ጦር ጄኔራል ታደሰ ብሩን በውድቅት ሌሊት
ከገለምሶ አስወጥቶ ወደ ሸዋ አሻገረ፡፡ በዚህም የተነሳ በወቅቱ ስልጣኑን ከኃይለ ሥላሴ መንግሥት በመረከብ ላይ በነበረው
የደርግ መንግሥት ላይ ከፍተኛ መደናገጥ ተፈጠረ፡፡ ስለዚህ ደርጎች ቡድኑን አድኖ የሚያጠፋ ሁለት ሻምበል ጦር ወደ
ገለምሶ ላኩ፡፡ ይህ የደርግ አዳኝ ጦር በኤሌሞ ቂልጡ የሚመራውን የኦሮሞ ሽምቅ ተዋጊዎች ቡድን ለሁለት ወራትያህል ሲያሳድድ ከረመ፡፡ የነ ኤሌሞ ቡድንም የነበረውን አነስተኛ ቁጥር ከግምት ውስጥ በማስገባት የደርግ ጦርን ፊት ለፊት ሳይጋፈጥ አነስተኛ ጥቃቶችን እየከፈተ መሸሹን ቀጠለ::
.
ነሐሴ 30/1974ግን የቁርጥ ቀን ሆነ፡፡
ሁለቱ ሀይሎች “ጢሮ”በተሰኘች ቦታ ፊት ለፊት ተገጣጠሙ፡፡ የኤሌሞ ጦር የውጊያ ፍላጎት ያልነበረው ቢሆንም የደርግ ጦር የቀድሞ ማጥቃት እርምጃ ወሰደ፡፡ ከኤሌሞ ጦር ሁለት
ሰዎችንም ገደለ፡፡ የሁለቱ ሰዎች ሞት ኤሌሞ ቂልጡን በከፍተኛ ቁጭት ውስጥ ከተተው፡፡
በተለይ ከሟቾቹ አንዱ አሕመድ ተቂ (ሁንዴ) የተባለው የኤሌሞ ተወዳጅ ጓደኛ መሆኑ ገና ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው የኦሮሞ ነጻነት ሽምቅ ተዋጊዎችን ለበቀል እንዲነሳሱ
አደረጋቸው፡፡ በዚህም የተነሳ ኤሌሞ ዘጠኝ ተከታዮቹን ብቻ ይዞ ከደርጉ ሀይል ጋር ተጋጠመ፡፡ሁለቱ ሀይሎች ቀኑን ሙሉ ሲዋጉ
ዋሉ፡፡ ከአንድ መቶ ሀምሳ በላይ ያለውን የደርግ ሀይል ተቋቁመው ሲመክቱ የነበሩት በኤለሞ የሚመሩት የኦሮሞ ነጻነት ሀይሎች እየተመናመነ ሄደ በመጨረሻም በፍልስጥኤም ነጻ አውጪ ድርጅት ስር
የሰለጠነው እና የደርጉን ጦር ገትሮት የዋለው ጀግና በመጨረሻ ተከበበ፡፡
.
እጅ መስጠትን ለቀጣዩ ሰራዊት ሊያስተምር እንደማይሻ እያወቀ በሆዱ ላይ ቆስሎ የነበረ በመሆኑ እርሱን የከበቡት የደርግ ሰዎች
መጥተው እንዲወስዱት ነገራቸው፡፡ ከባቢዎቹም አምስት ወታደሮችን ወደ ስፍራው ላኩ፡፡ ሆኖም ወታደሮቹ ከቦታው ደርሰው ኤሌሞን ለመውሰድ ሲሞክሩ ያልታሰበ አደጋ
ገጠማቸው፡፡ ኤሌሞ ያሰናዳው የእጅ ቦንብ የሁሉንም ጥቃቅን አካል ሽቅብ ሲያጎነው ኤሌሞ ቂልጡም በዚያች ቅጽበት ተሰዋ፡፡
በዚያ ውጊያ ላይ ከኤሌሞ ቂልጡ ጋ የተሰዉት ጓዶቹ
-አሕመድ ተቂ (ሁንዴ)
-ኮሎኔል ማሕዲ አሕመድ
- ሼኽ ጀማል እና
-ሱለይማን ይባላሉ፡፡
.
@etbisahusen
1.7K views000, 17:11
Open / Comment
2022-07-07 20:09:25 وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡
333 views000, 17:09
Open / Comment
2022-07-03 17:59:41 https://t.me/ancient_history_oromoo/301
438 viewsKiyu, 14:59
Open / Comment
2022-06-26 01:03:48

529 views22916, 22:03
Open / Comment
2022-06-22 20:46:16
#ancient_history_of_oromo
Baalee, naannoo Gololchaa bara 1885G.C
Photo:Arthur Paulitschke. @etbisahusen
383 views22916, 17:46
Open / Comment
2022-06-20 19:24:33 #ancient_history_of_oromoo

@etbisahusen
418 views22916, edited  16:24
Open / Comment