Job Title: አካውንታት እና ሪሰብሽን Job Type: Permanent (Full-time) Work Location: Addis Ababa Vacancies: 1 Applicants Needed: female Description: ተፈላጊ መስፈርቶች፡- -ተፈላጊ የስራ ልምድ፦ -ለዲግሪ 1 አመት እና ለኮሌጅ ዲፕሎማ ሁለት አመት ወይም ከዚያ በላይ - በፋይናንስ እና አካውንቲንግ :በማርኬቲንግ፣ በቢዝነስ፣ በአይቲ፣ በኮምፒውተር ሳይንስ፣ በአካውንቲንግ የባችለር ዲግሪ ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማ። -የተረጋገጠ የስራ ልምድ በ አካውንታንት ,ማርኬቲንግ እና ሌሎች የስራ ልምዶች ማቅረብ የሚችል። -ጥሩ የኮምፒውተር ችሎታ ያላት -ጥሩ የእንግሊዝኛ ችሎታ ያላት - የጨረታ ሰነድ የማዘጋጀት ችሎታ ያላት -የዘመናዊ የግብይት ዘዴዎች እውቀት ያላት -ጥሩ የኮምኒኬሽን ችሎታ ያላት - የግብይት ስትራቴጂዎችን ማዳበር የምትችል -በድርጅቱ ምርቶች ላይ የገበያ ጥናት ማካሄድ የምትችል -ለድርጅቱ ምርቶች የግብይት እቅዶችን መንደፍ የምትችል -የንግድ አዝማሚያዎችን እና የግብይት ስትራቴጂዎችን መረዳት የምትችል -ደንበኞችን ማስተናገድ -ስልክ ጥሪ መቀበል መደወል -የቢሮ ወጪ ገቢ መቆጣጠር -የየቀን ሂሳቦችን መስራት -ቢሮውን ሁሌ ንፁህ እና ፅዱ አርጋ ምትጠብቅ -በኃላፊነት የምትሰራ -የስራ ሰአት ከጠዋት 2:30 - ማታ 11:30 -ደሞዝ=4500 -አድራሻ :- ቃሊቲ መነሀሪያ ካቤ ህንፃ 3ኛ ፎቅ DAT Star Technology Plc Contact us 0911510280 Salary/Compensation: 4500 Close Date: 21/3/2023 __________________ Private Client 4 Jobs Posted | Hired 0 times #Accounting_and_finance From: @freelance_ethio | @freelanceethbot For our Amharic Channel, Join @afriworkamharic 5.3K views04:09