Telegram Store
Русский
Español
Deutsch
Français
فارسی
Italiano
Português
Український
O'zbek
繁體中文
भारतीय
Bahasa Indonesia
Беларускі
Кыргызча
ኢትዮጵያዊ
தமிழ் மொழி
Add Channel
Catalog
Channels
Сhats
Stickers
Bots
Home
Channels
Uncategorized
YeneTube
የመንግሥት የፕሮፎርማ ግዥ ከመጪው በጀት ዓመት አንስቶ በግዥ ካ
የመንግሥት የፕሮፎርማ ግዥ ከመጪው በጀት ዓመት አንስቶ በግዥ ካርድ ሊሆን ነው!የፌዴራል በ — — YeneTube
YeneTube
🕺 127,991
Uncategorized
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Join
▲ Vote (1)
የመንግሥት የፕሮፎርማ ግዥ ከመጪው በጀት ዓመት አንስቶ በግዥ ካርድ ሊሆን ነው!
የፌዴራል በጀት ተጠቃሚ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ከመጪው በጀት ዓመት አንስቶ የፕሮፎርማ ግዥ የሚፈጽሙት፣ መንግሥት ባዘጋጀው የግዥ ካርድ ሊሆን ነው፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር ከሰኔ ወር ጀምሮ የግዥ ካርዱን ወደ ሁሉም የፌዴራል ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ማሠራጨት የሚጀምር ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዕቃ አቅራቢዎች የክፍያ መሣሪያ (POS Machine) በነፃ ያቀርባል፡፡
ገንዘብ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋራ ያዘጋጁት የመንግሥት ግዥ ካርድ፣ ባንኩ በመሥሪያ ቤቱ ስም የሚያዘጋጀውና በፕሮፎርማ ለሚፈጸሙ ወይም ሌሎች ጥቃቅን ግዥዎች የሚውል ነው፡፡ ይህ ካርድ ተግባራዊ መሆን ሲጀምር ሁሉም የፌዴራል ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች የፕሮፎርማ ግዥዎችን የሚፈጽሙት በግዥ ካርድ ብቻ እንደሚሆን፣ በገንዘብ ሚኒስቴር የትሬዠሪ ዳይሬክተር ወ/ሮ ነጠሩ ወንድወሰን ተናግረዋል፡፡
[Reporter]
@YeneTube @FikerAssefa
5.5K views07:08
Comments
You must log in to post a comment.
Go to the channel YeneTube