2021-07-26 15:57:11
7 ተጨማሪ የፓስፖርት መቀበያ ቦታዎች ይፋ ሆኑ።
የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽን፣ ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ 7 ተጨማሪ የፓስፖርት መቀበያ ቦታዎችን ዛሬ ይፋ አድርጓል።
ከዚህን ቀደም የፖስፖርት መቀበያ ቦታ ዋናው ፖስታ ቤት ብቻ እንደነበር አስታውሷል።
አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግ ተጨማሪ ፓስፖርት መቀበያ ቦታዎች በማስፈለጋሸው 7 ተጨማሪ የመቀበያ ቦታዎች ይፋ ሆነዋል ብሏል።
ከታች በተዘረዘረው የስም መነሻ ፊደል መሠረት ፓስፖርት መቀበል እንደሚቻል ኤጀንሲው አሳውቋል።
- ዋናው ፖስታ ቤት ፊደል ፦ የስም መነሻ ፊደል፡ A, M, Q, R, S, X,Y,Z
- አራት ኪሎ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ E,F
- አራዳ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ B,C,D
- ልደታ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ G,H,I
- ሰንጋ ተራ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ J,K,L
- አፍሪካ ጎዳና(ደንበል) ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ N,O,P
- ካዛንችስ ፖስታ ቤት :- የስም መነሻ ፊደል፡ T,U,V,W
+251911618031 / +251933671112
t.me/AlifTravelConsultant
Facebook.com/AlifTravelConsultant
Instagram.com/AlifTravelConsultant
#studyabroad #workabroad #Aliftravelconsultant
72 viewsedited 12:57