Get Mystery Box with random crypto!

ኢትዮጲያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ታዝመዘግባለች ተብሎ የሚጠበቀው የ10,000 ሜትር የወንዶች | DStv Ethiopia

ኢትዮጲያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ታዝመዘግባለች ተብሎ የሚጠበቀው የ10,000 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ላይ የሚሳተፉት አትሌቶቻችን:
ሰለሞን ባረጋ፣ዮሚፍ ቀጄልቻ፣በሪሁ አረጋዊ የሚያደርጉትን ዉድድር ዛሬ ከሰዓት 8:30 ይካሄዳል:: እንዳያመልጥዎ!
ውድድሮቹን በቀጥታ በዲኤስቲቪ ቻናል 222 ይከታተሉ!
መልካም ዕድል ለአትሌቶቻችን!