Get Mystery Box with random crypto!

አቡበከር ናስር ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር የደቡብ አፍሪካ ፕሪሚየር ሊግ (PSL) ሻምፒዮን ሆኗል። | DStv Ethiopia

አቡበከር ናስር ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር የደቡብ አፍሪካ ፕሪሚየር ሊግ (PSL) ሻምፒዮን ሆኗል።

የዋልያዎቹና የሰንዳውንስ የፊት መስመር አጥቂ #አቡበከር ናስር የደቡብ አፍሪካ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በትናንትናው ምሽት ማንሳት ችሏል።

ማሜሎዲ ሰንዳወንስ ከ1996 ወዲህ የደቡብ አፍሪካ ፕሪሚየር ሊግ በአዲስ መንገድ ከተዋቀር በኋላ ለ13 ግዚያት ዋንጫውን መውሰድ ችለዋል ።

የዲኤስቲቪ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከታች ያለውን የMyDStv Telegram ሊንክ ይጫኑ!

https://bit.ly/2WDuBLk

#GreatestFootballSeason #DStvEthiopia #ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvSelfServiceET