🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

በኦሮሚያ ክልል የጤናው ዘርፍ ችግር በኦሮሚያ ግጭት በተራዘመባቸው አከባቢዎች በጤና ተቋማት ላይ | DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል የጤናው ዘርፍ ችግር

በኦሮሚያ ግጭት በተራዘመባቸው አከባቢዎች በጤና ተቋማት ላይ በሚደርስ ውድመትና ዝርፍያ የአከባቢው ማኅበረሰብ ተገቢ አገልግሎት ለማግኘት መፈተኑ ተነገረ። ችግሩ ግጭት በተስፋፋባቸው የወለጋ አራት ዞኖች፣ በምዕራብ ሸዋ እና ጉጂ እንደሚሰፋም የክልሉ ጤና ቢሮ መረጃ ያስረዳል። https://p.dw.com/p/4TSVP?maca=amh-RED-Telegram-dwcom