🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

የጋብቻ_ውል_ስምምነት # የተጋቢዎች_ስም 1, አቶ ____ _ አድራሻ ______ 2, ወ/ት/____ | Corporate Lawyer

የጋብቻ_ውል_ስምምነት
# የተጋቢዎች_ስም
1, አቶ ____ _ አድራሻ ______
2, ወ/ት/_______ _ አድራሻ__________
የጋብቻውን ስነስርአት የፈጸምነው እንደ ሀገራችን ባህል መሰረት በፌደራል
ቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀፅ 4 መሰረት የአካባቢው
ሽማግሌዎች ባሉበት በሁለታችንም ወገን በመግባባት በዛሬው ቀን የጋብቻ ውል
አድርገናል፡፡
እኔ አቶ ______ የሚገባውን ማንኛውንም ቅድመ ሁኔታ አሟልቼ
በሀገር ልማድ መሰረት ወ/ት______________ አግብቼአለሁ፡፡
እኔ ወ/ት ______ የሚገባውን ማንኛውንም ቅድመ ሁኔታ አሟልቼ
በሀገር ልማድ መሰረት አቶ______________ አግብቼዋለሁ
ይህን የጋብቻ ውል ካደረግንበት ቀን ጀምሮ ማንኛውም የምናገኘውንና
የምናፈራውን ሀብትና ንብረት ሁሉ በፍ/ህ/ቁ 1730 ፣ 1732 ፣ 2005 እና
በፌደራል ቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀፅ 42 መሰረት የጋራ
ሀብታችን ነው፡፡
# የተጋቢዎች_ፊርማ
አቶ ___ ወ/ት/__________
# ይህ_የጋብቻ_ውል_ሲደረግ_የነበሩ_ምስክሮች
በአቶ. በኩል በወ/ት_____ በኩል
1. ____ 1, ____
2. ____ 2, ____
እኛም ምስክሮች ሁለቱም ተጋቢዎች ሲፈራረሙ ያየን መሆናችንን በፊርማችን
እናረጋግጣለን፡፡
____________________________________
ከዚህም በተጨማሪ ከጋብቻ በፊት የነበራቸዉን የግል ንብረት ቀጣይ እጣ ፈንታ
እና ከጋብቻ በኋላ ስለሚያፈሩት የጋራ ንብረት አስተዳደር በተመለከተ ተጋቢዎች
በጋብቻ ዉል ዉስጥ አካተዉ መዋዋል ይችላሉ

ሌሎች ፎርሞችን ለማግኘት #join


@Henoktayelawoffice
@Henoktayelawoffice

Share