Get Mystery Box with random crypto!

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት) S
Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
Channel address: @nationalexamsresult
Categories: Education
Language: English
Country: Ethiopia
Subscribers: 41.13K
Description from channel

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 8

2023-06-11 22:33:34
#0 Year Experience Jobs

#Accounting Jobs for #Junior Accounting Professionals on typicalethiopian.com

Click on the Job you are interested to apply before the applications are closed:-

Dashen Bank S.C Vacancy Announcement

Position: Customer Service Officer (Maker)
Location: Addis Ababa, Hawassa, Adama, Jimma, Bahir Dar, Dire Dawa, Wolaita and Dessie Districts
Deadline: June 15, 2023
Click here to Read Details & Apply

Berhan International Bank Vacancy Announcement

Position:
Junior Customer Service Officer For West District
Location: Addis Ababa
Deadline: June 15, 2023
Click here to Read Details & Apply

Armauer Hansen Research Inistitute(AHRI) Vacancy Announcement

Position:
Project Admin Officer
Location: Adama, Oromia
Deadline: June 11, 2023
Click here to Read Details & Apply

More Accounting Vaccancies on https://t.me/ethiopianaccountingjobs

Accounting ስራ ፔጁን ለ አካውንታንት ጓደኛዎ ወይም ዘመድዎ Share ያድርጉ ::
Telegram
Facebook
Visit Our Website
6.1K views19:33
Open / Comment
2023-05-21 12:42:57
በድሬደዋ የተስተዋለውን ከፍተኛ የሙቀት ተከትሎ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ የጥንቃቄ መልዕክት አስተላለፈ።

በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ጥቂት ቀናት ከወትሮው የተለየ ከፍተኛ የሆነ የሙቀት መጠን መስተዋሉን አስመልክቶ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ለነዋሪዎች የጥንቃቄ መልእክት አስተላልፏል።

ቢሮው በተለይም አረጋውያን እና የተለያዩ ተጓዳኝ ህመም ያለባቸው(ከፍተኛ ደም ግፊት፣የስኳር ህመም፣የልብ ህመም፣የኩላሊት ህመምና ሌሎችም)፣እራሳቸውን መንከባከብ የማይችሉ የአይምሮ ህሙማን እና ህፃናት በተለየ መልኩ ከታች የተዘረዘሩትን የጥንቃቄ መልእክቶች ተግባራዊ እንዲያደርጉ አሳስቧል።

1. ወቅታዊው ከፍተኛ የሙቀት መጠን እስኪያልፍ መኖሪያ ቤትዎን በተለያዩ መንገዶች ማቀዝቀዝ፤

2. እቤትዎ በሚሆኑበት ግዜና በእንቅልፍ ወቅት የቤትዎን መስኮትና በር ክፍት ማድረግ፤

3. በቤትዎ የአየር መታፈን እና ከፍተኛ ሙቀት በሚኖርበት ወቅት ከቤትዎ ውጪ/በረንዳዎ ላይ መቆየት፤

4. ጥም ባይኖርቦትም በቂ ፈሳሽ/ውሃ/ መውሰድ፤

5. አመጋገብዎን ማስተካከል(ስብና ቅባት የበዛባቸው ምግቦችን መቀነስ)፤

6. ቀለል ይሉ አካላዊ እንቅስቃሴዎችን ጥላማ በሆኑ ቦታዎች ላይ መስራት፤

7. የአልኮል መጠጦችን አለመጠቀም/መቀነስ፤

8. ህፃናትን እና የአዕምሮ ህሙማንን በተዘጉ/አየር በሌላቸው ክፍሎች ለብቻ አለመተው፤

9.የተለያየ ህመም  ማለትም እንደ ከፍተኛ ደም ግፊት፣ ስኳርና የልብ ህመም ካለብዎ የህክምና ክትትልዎን በሚገባ ማድረግ፣ የታዘዘውን መድኃኒት በትዕዛዙ መሰረት በመውሰድ ጤናዎን እንዲጠብቁ መልዕክት አስተላልፏል።



የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
121 viewsedited  09:42
Open / Comment
2023-05-21 11:40:28 Ads

ለማትሪክ, Grade 12 National Exam (ESSLCE)ዝግጅት መለማመጃ ፈተና ከሙሉ ማብራሪያ መልሶች፣

ለመውጫ ፈተና (Exit Exam) ዝግጅት መለማመጃ ፈተና ከሙሉ ማብራሪያ መልሶች፣
እንዲሁም ጠቃሚ መፅሃፍትና አጫጭር ኖቶች ተዘጋጅቶ እየቀረበ ስለሆነ join  በማድረግ ተጠቃሚ ይሁኑ።

Join For documented Tutorials
https://t.me/tutorialpointeth
Join for video tutorials

https://www.youtube.com/@Tutorialpointeth
674 views08:40
Open / Comment
2023-05-21 11:12:03
#Update

ለመምህራኑ የአስክሬን ሽኝት ተደረገ።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ከመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ባገኘው መረጃ ራቅ ካሉ አካባቢዎች መጥተው በተቋሙ ሲያስተምሩ ለነበሩና በትላንትናው አሰቃቂ አደጋው ህይወታቸው ላለፈ መምህራን የአስክሬን ሽኝት አደርጓል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
957 viewsedited  08:12
Open / Comment
2023-05-21 11:09:46 #Update

መላው የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ትላንት በደረሰው አሰቃቂ የመኪና አደጋ ከባድ ሀዘን ውስጥ እንደሚገኝ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዜዳንት ዶ/ር ኢብራሂም ከሊል ለብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።

አደጋው ትላንት 1 ሰዓት ከ20 ላይ በዶዶላ ማዕከል ለማስተማር መምህራንን ይዞ ሲጓዝ የነበረ አውቶብስ " ሰብስቤ ዋሻ " የሚባል አካባቢ ገደል ውስጥ ገብቶ መድረሱን ያብራራቱ ፕሬዜዳንቱ " አደጋው እጅግ በጣም አሰቃቂ ነበር " ብለዋል።

አደጋው እንዴት ሊደርስ ቻለ በሚለው ጉዳይ ላይ ከቴሌቪዥን ጣቢያው የተጠየቁት ዶ/ር ኢብራሂም " መኪናው ገደል ውስጥ የገባበት ቦታ በተደጋጋሚ መሰል አደጋዎች የሚደርሱበት ቦታ ነው ፤ አሁን ባለው ሁኔታ ከአደጋው የተረፉና ህክምና ላይ ያሉ መምህራኖቻችን ናቸው እንዴት የተፈጠረ የሚለውን መረጃውን መስጠት የሚችሉት " ብለዋል።

" በአካባቢው ላይ የነበሩ ሰዎች ግን መኪናው አደገኛ ኩርባ አለች እሱን ጨርሶ እንደወረደ ቀጥታ እንደገባ ነው የነገሩን " ሲሉ አክለዋል።

በአደጋው እስካሁን የ20 መምህራን ህይወት ማለፉን የገለፁት ዩኒቨርሲቲው ፕሬዜዳንት በአስጊ ሁኔታ ላይ ያሉ መኖራቸውን ተናግረዋል።

ከጉዳት የተረፉ በዶዶላ፣ ሻሸመኔ፣ ሀዋሳ ሆስፒታሎች ህክምና ላይ የሚገኙ መሆናቸውን አመልክተዋል። በህክምና ላይ ካሉት ቀላል ጉዳት እንዲሁም ከባድ ጉዳት የደረደባቸው ያሉ ሲሆን ተቋሙ እነሱን እየተከታተለ ይገኛል።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዜዳንት ህይወታቸው ያለፈውን ወደ ጎባ ሆስፒታል የመመለስ ስራ መሰራቱን ጠቁመው " በብዛት የባሌ አካባቢ ተወላጆች ስለሆኑ መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች ተሟልተው ቤተሰቦቻቸው ወስደወል፤ ራቅ ራው ካሉ አካባቢዎች የመጡ መምህራኖቻችንን ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ሽኝት እንዳረጋለን " ሲሉ ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰራጨው የሀዘን መግለጫ ለማስተማር ወደ ዶዶላ ከተማ በመጓዝ ላይ እያሉ ተሸከርካሪው መንገድ በመሳት በተፈጠረው አደጋ የዩኒቨርስቲው #መምህራን፣ #ሠራተኞች እና #ተማሪዎች ህይወታቸው ማለፉን ገልጿል።

28 የሚሆኑ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው በተለያዩ ሆስፒታሎች በህክምና ላይ ይገኛሉ ብሏል።

ዩኒቨርሲቲው አደጋው ከደረሰበት ሰዓት ጀምሮ አብረውት ለነበሩት የምዕራብ አርሲና የባሌ ዞኖች፣ የሻሸመኔ፣ አዳባ፣ ዶዶላና ሮቤ ከተሞች ነዋሪዎችና አመራሮች ዩኒቨርስቲው አመራርና ሠራተኞች በተለይ አደጋው የተፈጠረበት አከባቢ ነዋሪዎች ምስጋና አቅርቧል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
877 views08:09
Open / Comment
2023-05-21 11:09:18
767 viewsedited  08:09
Open / Comment
2023-05-21 10:37:26
ሐሙስ ግንቦት 17 ይጀምራል

የግራፊክስ ዲዛይን ክህሎት በ ቀመር ሶፍትዌር ቴክኖሎጂ ይማሩ:
በ 2 ወር ውስጥ
በ ሳምንት 2 ቀን
ልምድ ባላቸው መመህራን

Adobe Photoshop
Adobe illustrator
Branding
Logo design
Design principals
Color theory
Typography
Social media content design  And More topics......

ስልጠናው ሐሙስ ግንቦት  17 ይጀምራል 
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ።

ለመመዝገብ 0912970734 ላይ ይደውሉልን አልያም በቴሌግራም አካውንታችን @Qemersoft ያነጋግሩን።

የቴሌግራም ቻናላችንን: https://t.me/Qemertech በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑና አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ።
1.1K views07:37
Open / Comment
2023-05-21 09:25:52 Best websites for Academic Research
1. https://www.researchgate.net/search
2. https://scholar.google.com/
3. https://books.google.com/
4. https://www.ieee.org/
5. https://www.researchgate.net/search
6. https://scholar.google.com/
7. https://books.google.com/
8. https://www.ieee.org/
9. https://www.jstor.org/
10. https://www.science.gov/
11. https://www.sciencedirect.com/
12. https://www.base-search.net/
13. https://www.jstor.org/
14. https://www.science.gov/
15. https://www.sciencedirect.com/
16. https://www.base-search.net/
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.4K viewsedited  06:25
Open / Comment
2023-05-21 09:06:29
#አስቸኳይ ማሳሰቢያ!!!


ከዚህ በታች ስማችሁ የተገለጸው የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተመለከተ ያላሟላችሁትን መረጃ ከዚህ ማሳሰቢያ ጋር በተያያዘው ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከ Template መሠረት በዚህ የኢ-ሚይል አድራሻ exit.exam.2015@gmail.com እስከ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓ.ም እንድትልኩ እናሳስባለን፡፡

የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.6K views06:06
Open / Comment
2023-05-21 07:46:44
ለወዳጅ ዘመድ እና ለሚወዱት ሰው በፎቶው ወይም በስም የእጅ ሰዓቶችን እንሰራለን።
   ብዙዎች ወደውታል እርሶም ይሞክሩት
ለማዘዝ ከፈለጉ ይደውሉልን
           0935199954

ወይም በቴሌግራም @Habeshagifts1 ላይ ይዘዙን
   #ዋጋ:-    የብረት ማሰሪያ 550 ብር
                  የቆዳ ማሰሪያ 500 ብር

        ሌላ የስጦታ አማራጭ ከፈለጉ
      https://t.me/Habesha_Gift
1.9K views04:46
Open / Comment