🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

DW Amharic

Logo of telegram channel dw_amharic — DW Amharic D
Logo of telegram channel dw_amharic — DW Amharic
Channel address: @dw_amharic
Categories: News
Language: English
Subscribers: 42.70K
Description from channel

ይህ የዶይቼ ቬለ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። ትኩስ ዜና፣ በአበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ትንታኔ ያቀርባል።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


The latest Messages 9

2023-05-17 20:22:27 https://p.dw.com/p/4RVyD?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.7K viewsDW Amharic, 17:22
Open / Comment
2023-05-17 20:21:48 https://p.dw.com/p/4RVy2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.8K viewsDW Amharic, 17:21
Open / Comment
2023-05-17 20:20:31 https://p.dw.com/p/4RVwx?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:20
Open / Comment
2023-05-17 20:18:26 https://p.dw.com/p/4RUt4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:18
Open / Comment
2023-05-17 20:17:38 https://p.dw.com/p/4RVgj?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:17
Open / Comment
2023-05-17 20:16:56 https://p.dw.com/p/4RV6N?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.4K viewsDW Amharic, 17:16
Open / Comment
2023-05-17 20:16:11 አርዕስተ ዜና
-የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ሠራዊት (ኦነሠ) የኢትዮጵያ መንግስት ጦር መጠነ-ሰፊ ጥቃት ከፍቶብኛል በማለት ወቀሰ።የኢትዮጵያ መንግስት ኦነግ ሸኔ በሚል ስም በአሸባሪነት የፈረጀዉ አማፂ ቡድን እንደሚለዉ የመንግስት ጦር ጥቃት መክፈቱ ዛንዚባር-ታንዛኒያ ዉስጥ የተደረገዉን ድርድር የሚጥስ ነዉ።የኦነሠ ወቀሳ በገለልተኛ ወግን አልተረጋገጠም።


-የሱዳን ተቀናቃኝ ኃይላት የገጠሙት ዉጊያ 25 ሚሊዮን የሚደርስ የሐገሪቱን ሕዝብ ለሰብአዊ ርዳታ ጠባቂነት ማጋለጡን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።ድርጅቱ እንደሚለዉ ችግረኛዉን ሕዝብ ለመርዳት ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልገዋል።

-ሶሪያ ከ12 ዓመታት መገለል በኋላ የአረብ ሊግን ዳግም ልትቀየጥ ነዉ።የሶሪያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዛሬ ካይሮ-ግብፅ ዉስጥ በተሰየመዉ የሊጉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፍለዋል።ፕሬዝደንት በሽር አል አሰድ ደግሞ የፊታችን አርብ ጂዳ-ሳዑዲ አረቢያ በሚሰየመዉ የሊጉ አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።ዜናዉ በዝርዝርና በድምፅ https://p.dw.com/p/4RWDe?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
1.5K viewsDW Amharic, 17:16
Open / Comment
2023-05-17 18:59:52 Live stream started
15:59
Open / Comment
2023-05-17 17:57:06
የሱዳን መንግሥት ተፋላሚው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል በዋና ከተማ ኻርቱም ውስጥ 22 ሆስፒታሎችን ይዘዋል ሲል ከሰሰ። ከትናንት በስተያ በተባባሰው ውጊያ የህክምና ተቋማቱ ከመመታታቸው በተጨማሪ መዘረፋቸው ነው የተገለጸው። የአማጺው ታጣቂዎች ሰብዓዊ መብቶችን እንዲሁም ዓለም አቀፍ እና የሱዳንን መርሆና ባህሎች ሁሉ እየጣሱ ነው በማለት የሱዳን ጦር ኃይል በይፋዊ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ገጾቹ ላይ ባወጣው መረጃ ወቅሷል። ተቀናቃኞቹ ኃይላት ሰላማዊ ዜጎችና የሲቪክ ተቋማትን ከጥቃት ለመከላከል እንዲሁም ሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ ለማመቻቸት ባለፈው ሳምንት ተፈራርመው ነበር። ሆኖም ግጭቱ እና ውጊያው በኻርቱም እና ባህር እንዲሁም ኦምዱርማን ከተሞች ተባብሶ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።
2.7K viewsDW Amharic, 14:57
Open / Comment
2023-05-17 17:37:07
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ህወሓት ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ የሰላም ሂደቱን ይጎዳል አለ። ህወሓት በበኩሉ የምርጫ ቦርድ ያስተላለፈውን ውሳኔ ዳግም እንዲያጤን ጠይቋል። ጉዳዩን አስመልክቶ ህወሓት ትናንት ባወጣው በዚሁ መግለጫው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ህወሓት፣ ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስለት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥያቄ ማቅረቡን በማመልከት፣ ቦርዱ ግን «ሕጋዊ ሰውነት የመሰረዝ ውሳኔ እንዲያነሳ ያቀረብንለት ጥያቄ የሰላም ስምምነቱ አላማ የሆኑ ሐሳቦችን በሚጻረር ሁኔታ ምላሽ ሰጥቷል» ሲልት ወቅሷል። ህወሓት የቦርዱን ውሳኔ «የሰላም ስምምነቱን የማይቀበል፣ የሰላም ስምምነቱን አተገባበር ባለቤት አልባ የሚያደርግ፣ በቀጣይም ለሰላሙ እንቅፋት የሚፈጥር» በማለትም ተችቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለግዜው ተጨማሪ ማብራሪያ መስጠት እንደማይችል ገልጿል። በዕለቱ የዜና መጽሔት ዝርዝር ዘገባ ተካቷል፤ ጠብቁን። ዶቼ ቬለን ተከታተሉ።
2.9K viewsDW Amharic, 14:37
Open / Comment