"ሀገር አቀፍ የፆምና የፀሎት ምህላ አዋጅ" የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አዲሱን አመት በሰላም ለመቀበል ያለመ ለ5 ቀናት የፀሎት መርሐግብር አወጀ። የፀሎት መርሐግብሩ ከጷግሜ 1 እሰከ 5 የሚቆይ መሆኑም ተገልጿል። Telegram:https://bit.ly/3CTNQjJ Facebook: https://bit.ly/3CWH25g YouTube: https://bit.ly/3jYyf9Z 693 viewsedited 11:08