🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

Awash Bank

Channel address: @awash_bank_official
Categories: Economics
Language: English
Subscribers: 105.27K
Description from channel

The First Private Bank in Ethiopia
Website- https://awashbank.com/
E-mail- contactcenter@awashbank.com
Direct line- 8980

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 116

2021-10-28 08:33:10
አዋሽ ባንክ ባሳለፉት የዕድሜ ዘመናቸዉ ሀገርንና ትዉልድን በመገንባትና በመቅረጽ መልካም አስተዋጽኦን ላበረከቱ አንጋፋ ዜጎች በቀሪዉ ወርቃማ የዕድሜ ዘመናቸዉ በተሻለ የአኗኗር ዘዴ ዘመናዊና የተረጋጋ ህይወት መኖር የሚያስችላቸው የአንጋፋዎች ልዩ የቁጠባ ሂሳብ (Special Saving Account for Elders) አዘጋጅቶላቸዋል፡፡
በዚህ አገልግሎትም በጉብዝናቸው ወራት ለፍተዉ ያገኙትን ገንዘባቸውን በአዋሽ ባንክ ሲቆጥቡ ጠቀም ያለ ወለድ ይታሰብላቸዋል፤ አገልግሎቱን ፈልገው ወደ ባንካችን ሲመጡም የአገር ባለውላታዎች መሆናቸው ታሳቢ ተደርጎ ልዩ እንክብካቤና የቅድሚያ አገልግሎት እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡

Baankiin Awaash lammiileen bara jireenya isaanii keessatti biyyaaf oolmaa gaarii oolan, guddina biyyaatiif humnaafi beekkumsa isaanii gumaachuun dhaloota itti fufuuf bu’uura ta’an, umrii isaanii hafetti jiruufi jireenya fooyya’aafi tasgabbaa’aa akka jiraataniif Herrega Qusannoo addaa (Special Saving Account for Elders) qopheessuun hojiirra oolcheera.
Tajaajila addaa kanatti fayyadamuun maallaqa dhama’anii argatan wayita Baankii keenyatti qusatan dhalli baankii kan idileerra fooyyee qabu ni herreegamaaf, wayita tajaajilamuuf gara Baankii keenya dhufanis kabajniifi kunuunsi barbaachisu ni taasifamaaf.
#AwashBank #WorldSavingsDay
8.8K views05:33
Open / Comment
2021-10-27 10:16:19
#WorldSavingsDay #SavingsAccount #Ethiopia
#AwashBank #NurturingLikeTheRiver
7.6K views07:16
Open / Comment
2021-10-27 08:21:39
መደበኛ እና ሌሎችም የቁጠባ አማራጮች ከአዋሽ ባንክ
Qusannoo Idilee fi Filannoowwan Biroo Baankii Awaash Irraa
#የዓለምቁጠባቀን #GuyyaaQusannooAdunyaa #WorldSavingsDay #SavingsAccount #Ethiopia
#AwashBank #NurturingLikeTheRiver
7.7K views05:21
Open / Comment
2021-10-26 08:08:47
#AwashBank #WorldSavingsDay
2.8K viewsedited  05:08
Open / Comment
2021-10-25 08:48:40 አዋሽ ባንክ የዓለም ቁጠባ ቀንን አስመልክቶ ልዩ ልዩ የቁጠባ አማራጮችን በማቅረብ ላይ ይገኛል
Baankiin Awaash Tajaajiloota Qusannoo gara garaa Guyyaa Qusannoo Addunyaa sababeeffachuudhaan dhiyeessaa Jira
----------------------------------------------------
በአለም አቀፍ ደረጃ እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 31 ላይ የሚከበረው የዓለም ቁጠባ ቀን የመጀመሪያው የቁጠባ ባንኮች ኮንግረንስ እ.ኤ.አ. በ1924 በአገረ ጣሊያን ሚላኖ ከተማ በተካሄደበት ወቅት ቁጠባ በማክሮ ኢኮኖሚና በግለሰቦች ህይወት ላይ ያለውን በጎ ተፅዕኖ ለማሳየት እና የህብረተሰቡን የቁጠባ ባህል ለማሳደግ በማሰብ ቀኑ በቀጣይነት በየዓመቱ ኦክቶበር 31 የአለም ቁጠባ ቀን (World Savings Day) ተብሎ እንዲከበር ተወሰነ፡፡
የህብረተሰቡን የቁጠባ ባህል ለማሳደግ የተለያዩ የቁጠባ አማራጮችን በማቅረብ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ጉልህ ድርሻ እያበረከተ የሚገኘው አዋሽ ባንክ ከዓለም ቁጠባ ቀን ጋር ተያይዞ ከመደበኛ የቁጠባ ሂሳቦች በተጨማሪ ልዩ የህፃናት፣ የተማሪዎች፣ የሴቶች፣ በዕድሜ ለገፉ የአገር ባለውለታዎች እንዲሁም በጥቃቅንና አነስተኛ ገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ ተሰማርተው በየዕለቱ ትናንሽ ገንዘብ ለሚያገኙትም የተለያዩ የቁጠባ ሳጥኖችን በማቅረብ ህበረተሰቡ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆን በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
Guyyaan qusannoo Addunyaa sadarkaa idil-addunyaatti waggaa waggaadhaan A.L.A. Onkoloolessa 31 kabajamu yeroo jalqabaatiif A.L.A. Onkolooleessaa 31, 1924 biyyaa Itaalii keessatti wayita yaa’iin tokkoffaa Baankiiwwan Qusannoo gaggeeffame irraa eegalee kabajamuu jalqabe. Kaayyoon isaas faayidaa qusannoon guddina diinagdee biyyaa fi foyya’insa egeree nama dhuunfaa irratti qabu irratti hawaasni hubannoo gahaa akka qabaatuufi aadaa qusannoo akka gabbifatuufidha.
Aadaa qusannoo hawaasaa foyyeessuun guddina diinagdee biyyaafi foyya’insa jiruufi jireenya hawaasa irratti gumaacha olaanaa taasisaa kan jiru Baankiin Awaash, aadaan qusannoo hawaasaa akka cimuuf tajaajila qusannoo fedhii hawaasaa giddu galeessa godhate filannoowwan gara garaatiin dhiyeesseera.
Bu’uuruma kanaan herreega qusannoo idileetiin cinaatti herreega qusannoo addaa daa’immanii, dubartootaa, Barattootaa fi namoota yeroo dheeraaf ogummaa gara garaatiin biyyasaanii tajaajilaa turaniifi herreega qusannoo addaa qopheessuun hawaasa tajaajilaa jira.
#AwashBank #WorldSavingsDay
3.6K views05:48
Open / Comment
2021-10-25 08:48:33
3.5K views05:48
Open / Comment
2021-10-24 10:08:07
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
====================
አዋሽ ባንክ ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
የሥራ መደብ- የሴት ፈታሽ
የትምህርት ደረጃ- 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
ስራ ልምድ- በወታደርነት ወይም ፖሊስ ሙያ ስልጠና የወሰደች ሆና ቢያንስ ሁለት ዓመት አገልግሎት ያላት
እድሜ- ከ 25 – 35 ዓመት ብትሆን ይመረጣል
የስራ ቦታ- አዲስ አበባ
ደመወዝ- በባንኩ እስኬል መሰረት
ማሳበቢያ፤ አመልካቾች በእጅ የተጻፈ ማመልከቻችሁን እና ከላይ ከተገለፁት ማስረጃዎች በተጨማሪ ስርዝ ድልዝ የሌለበት የ8ኛ የሚኒስትሪ ሠርተፍኬት ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ከላይ የተገለጸውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት የማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በሚከተለው አድራሻ በመላክ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አዋሽ ባንክ
ዲፒዩቲ ቺፍ - ሂውማን ካፒታል ማኔጅመንት ኦፊሰር ኦፊስ
የፖ.ሳ.ቁ 12638
አዲስ አበባ
ማስታወቂያ የወጣበት ቀን፡- ጥቅምት 14 ቀን 2014 ዓ.ም
543 views07:08
Open / Comment
2021-10-23 21:00:13
የአዋሽ ባንክ የገንዘብ ድጋፍ (ባላገሩ ቲቪ)
2.6K viewsedited  18:00
Open / Comment
2021-10-23 13:56:02 አዋሽ ባንክ በጎርፍ አደጋ ለተጠቃው የመካኒሣ መካነ ኢየሱስ ሰሚናሪዬም የብር 5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
Baankiin Awaash Seminaarii Makaaneyesuus Gana Darbe Bala Lolaatiin Miidhameef Deeggarsa Birrii Miiliyoona 5 taasise.

---------------------------------------------
አዋሽ ባንክ በማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት መርሐ ግብሩ በጎርፍ አደጋ ለተጠቃው የመካኒሣ መካነ ኢየሱስ ሰሚናሪዬም የብር 5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ፡፡
ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ በመካኒሣ መካነ ኢየሱስ ሰሚናሪዬም ቅጥር ግቢ በሚኖሩ ወገኖቻችን ላይ በተከሰተው ያልተጠበቀ ከፍተኛ አደጋ ውዱ የሰው ልጅ ህይወት መቀጠፉና ከፍተኛ የንብረት ውድመት በመድረሱ ባንኩ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን የገለፀ ቢሆንም በቤተክርስቲያንቷ ላይ መሰል አሳዛኝ አደጋ ሊከሰትበት የሚችልበትን ሁኔታ ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት እና በአደጋው የተጎዱ ህንፃዎችን ለመጠገን የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ በዛሬው ዕለት የባንኩ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመካኒሣ መካነ ኢየሱስ ሰሚናሪዬም ቅጥር ግቢ በመገኘት የብር አምስት ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
አዋሽ ባንክ ከህብረተሰቡ ጋር አብሮ ማደግ የሚለውን መርህ እውን ለማድረግ፣ የህብረተሰቡን ኑሮ በሚለውጡ ፕሮጀክቶች ላይ ከሚሠሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ጋር በቅንጅት በመስራት ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ዝግጁ ከመሆኑም ባሻገር በማንኛውም ወቅት ድንገተኛ አደጋዎች በሚያጋጥሙ ጊዜም ከማህበረሰቡ ጎን መቆሙን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ገልጸዋል፡፡

Baankiin Awaash Sagantaasaa itti gaafatamummaa Hawaasummaa bahuu jedhamuun, Seminaarii Waldaa Makaaneyesuus ganna darbe balaa lolaatiin miidhame dandamachiisuuf deeggarsa Birrii Miiliyoona shanii taasise.
Hawaasa Balaa uumamaafi namtolcheetiin miidhaman cinaa dhaabbachuun kan beekamu baankiin Awaash, saganataa itti gaafatamummmaa Hawaasummaa bahachuu jedhu qopheessuun dirqama hawaasummaasaa bahachuudhaan adda durummaadhaan kan beekamudha.
Balaan Lolaa ganna darbe gaafa Hagayya 14 bara 2013 tasa waldattii muudatee ture lubbuu namoota hedduu galaafachuufi qabeenya birrii miiliyontota hedduutti herreegamu mancaasuunsaa ni yaadatama.
4.0K views10:56
Open / Comment
2021-10-23 13:54:49
3.5K views10:54
Open / Comment