#እሰይ ፡ ፡ ፡ ከመሳሳት ይልቅ ትክክል መሆንን ሰርክ ስለሚመርጥ ይላል ያገሬ ሰው “ አስር ግዜ ለካ አንድ ግዜ ቁረጥ”። ፡ ፡ እኔ ግን እላለው በመሳሳትክ ውስጥ የሚገኘው እክል እሱ ነው ቁምነገር እሱ ነው ትክክል። ፡ ፡ አሁንም እላለው ከትናንቱ ዛሬ በስለ እንድትጎመራ “ አንድ ግዜ ለካ አንድ ግዜ ቁረጥ ” እሰይ ስህተት ስራ። #ሄኖክ_ብርሃኑ @henockb ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ @bewketuseyoum19 @bewketuseyoum19 669 viewsAbela, 11:23