አ፣ቡ፣ጊ፣ዳ ሀይሌ ከላይ ሁኖ: የኑሮዬ ካርታ: ከእልፍኙ ገብቼ: ከኪዳኑ ዋልታ። ጥበብን ከወረስኩ: ከ ሊቁ የኔታ: አ፣ ቡ፣ ጊ፣ ዳ፣ ሆኖ : የሚስጥሩ ቋታ። ከታችም ከላይም: ሁሉንም አጥንቼ: የሰለስቱን ሚስጥር :ከአዳም ቀድቼ። ...ኮነ ከመ አሀዱ እምኔነ: ብለው ሲጀምሩ ነፍሴ ተኮነነ። ያ የኪዳኑ ቃል : በእምነት የታመነ: የነፍሴን ቋጠሮ :በዕጣን ጢስ አፈነ። ያውም ለቅዳሴው : አበው ላወረሱኝ በዝማሜው ሰአት : ቀጠሮ አፈረስኩኝ: ስምንትን ላላልፋት : ለዘጠኝ ታመንኩኝ። @Kineeti ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ @bewketuseyoum19 @bewketuseyoum19 4.0K views06:00