🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስትያናት ካውንስል በህግ የተቋቋመበትን 1ኛ አመት ምስረታን | Beza International Church

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስትያናት ካውንስል በህግ የተቋቋመበትን 1ኛ አመት ምስረታን አስመልክቶ መጋቢት 5 ቀን፣ ማለትም የፊታችን እሁድ፣ በአ.አ ስታዲየም የምስጋናና የጸሎት ፕሮግራም የተዘጋጀ በመሆኑ፣ ነገ እሁድ እዚህ ፕሮግራም አይኖርም። ከታች በተገለጹት ቦታውች ተግናኝተን አብረን ወደ ስታድየም እንጓዛለን።
• ሜክሲኮ ሸበሌ ፊትለፊት
• ቦሌ ደምበል ፊት ለፊት
• ፒያሳ ፖስታቤት ፊት ለ ፊት
• ባምቢስ ወረድ ብሎ መካነ እየሱስ ዋና ጽ/ቤት