Get Mystery Box with random crypto!

Aura | አውራ - አድዋ ዛሬ ናት '...ከአላጌ ጦርነት በኋላ፣ ጣሊያኖችን ጦርነት ይቅር፣ የክ | BinArt - በቢኒ ንዋይ

Aura | አውራ - አድዋ ዛሬ ናት

"...ከአላጌ ጦርነት በኋላ፣ ጣሊያኖችን ጦርነት ይቅር፣ የክርስቲያንም ደም በከንቱ አይፍሰስ፣ ዕርቅ ይሻላል ብላቸው እምቢ ብለው መጥተው በጥጋባቸው ዓድዋ ላይ ተዋግተው ድል ሆኑ። እኔ ግን በድንቁርናቸው ብዛት የነዚያን ሁሉ ክርስቲያን ደም በከንቱ መፍሰሱን እያየሁ ድል አደረኳቸው ብዬ ደስ አይለኝም። ነገር ግን በግፍ የመጡ ሰዎች ናቸውና እግዚአብሔር ግፉን አነጣጠረን እንድንመልስ ረዳን”
አጤ ምኒልክ ለመስኮቡ ንጉሥ ዛር ኒኮላስ የጻፉት ነው።