የተከበራችሁ ኢትዮጲያዊያንና የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ጠል የኢትዮጲያ ወዳጆች! ይህ በታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድባችን እና በአጠቃላይ አባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ግብፅና ደጋፊዎቿ እያደረጉ ያሉትን ኢፍትሃዊ እና የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ላይ የተመሰረተ ጫና ላይ አለም አቀፍ የተቃዉሞና ትብብር ማሳያ ፊርማ ነዉ። ፊርማዉ ሲጠናቀቅ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይገባል፡፡ በመሆኑም እየገባችሁ እንድትፈርሙ ትጠየቃላችሁ! ስትሞሉ Postal Code የሚጠይቃችሁ ቦታ ላይ ማንኛውንም ቁጥር ማስገባት ትችላላችሁ። https://secure.avaaz.org/en/community_petitions/the_world_a_call_for_petition_for_anti_colonial_water_agreements/details @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia 946 viewsDani, 12:43