🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

ቶኪዮ ኦሎምፒክ 2020 ቢቂላ ታደሰ፣ አብራሃም ስሜ እና ሀ/ማሪያም አማረ ዛሬ ለሊት በ9:00 ሰ | DStv Ethiopia

ቶኪዮ ኦሎምፒክ 2020

ቢቂላ ታደሰ፣ አብራሃም ስሜ እና ሀ/ማሪያም አማረ ዛሬ ለሊት በ9:00 ሰዓት በወንዶች 3,000 ሜትር መሰ. የማጣሪያ ዙር ሩጫ ላይ ተሳታፊ ሆነው ይወዳደራሉ።
በተመሳሳይ ወርቅነህ ጌታቸው፣ሀብታም አለሙ እና ወርቅነሽ መሰለ ዛሬ ለሊት በ9:55 በሴቶች የ800 ሜትር የማጣሪያ ዙር ሩጫ ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ።
ዉድድሮቹን በቀጥታ በዲኤስቲቪ ቻናል ቁጥር 224 ይከታተሉ!
#Tokyo2020 #WatchThemRise #DStvየራሳችን #WatchETrise