ኢትዮጵያ በሰለሞን ባረጋ አማካኝነት ባገኘችው የመጀመሪያው የወርቅ ሜዳልያ እንኳን ደስ አላችሁ!! ተጨማሪ ድሎችን ለአትሌቶቻችን እንመኛለን!! ውድድሮቹን ሁሉ በቀጥታ በዲኤስቲቪ ይከታተሉ! #Tokyo2020 #WatchThemRise #WatchETrise 2.1K viewsLeul, 12:54