🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

አትሌቶቻችን ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ! ከቀኑ 7:00 ሰዓት የሴቶች 1,500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድ | DStv Ethiopia

አትሌቶቻችን ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ!
ከቀኑ 7:00 ሰዓት የሴቶች 1,500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ላይ ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ ተሳታፊ አትሌቶቻችን ይሆናሉ፡፡
እንዲሁም ዛሬ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ የሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል ፍፃሜ ይካሄዳል ፡፡ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ይሳተፋሉ ።
እንዳያመልጥዎ!
ውድድሮቹን በቀጥታ ከቀኑ 06፡30 ጀምሮ በዲኤስቲቪ ቻናል ቁጥር 222 ይመልከቱ !

ድል ለኢትዮጲያችን!