Get Mystery Box with random crypto!

ድሬዳዋ የሠፈሩ ተፈናቃዮች አቤቱታ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተፈናቃዮቹ ለችግር መጋለጣቸዉን አም | DW Amharic

ድሬዳዋ የሠፈሩ ተፈናቃዮች አቤቱታ

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተፈናቃዮቹ ለችግር መጋለጣቸዉን አምኖ፣ ርዳታዉ የተቋረጠዉ ግን የሶማሌ ክልላዊ መስተዳድር ለተፈናቃዮቹ የሚያስፈልገዉን ርዳታ ለመስጠት ኃላፊነቱን ከወሰደ በኋላ ነዉ ባይ ነዉ።
https://p.dw.com/p/3pRGn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot