የኮሌራ ወረርሽኝ በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ከ300,000 በላይ የሶማሊያ እና የጎረቤት ሀገራት ስደተኞችን በሚያስጠልሉት በኬንያ የዳዳብ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች በርካታ ስደተኞች በኮሌራ ወረርሽኝ መጠቃታቸውን ድንበር የለሹ የሀኪሞች ቡድን አስታውቋል።አዳዲስ የሚመጡ ስደተኞች ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞም የጉዳቱ መጠን በፍጥነት ሊጨምር ይችላል ሲል የረድኤት ድርጅቱ አስጠንቅቋል። https://p.dw.com/p/4SLWY?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot 2.1K viewsDW Amharic Team, 16:33