Get Mystery Box with random crypto!

የኮሌራ ወረርሽኝ በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ከ300,000 በላይ የሶማሊያ እና የጎረቤት ሀ | DW Amharic

የኮሌራ ወረርሽኝ በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ

ከ300,000 በላይ የሶማሊያ እና የጎረቤት ሀገራት ስደተኞችን በሚያስጠልሉት በኬንያ የዳዳብ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች በርካታ ስደተኞች በኮሌራ ወረርሽኝ መጠቃታቸውን ድንበር የለሹ የሀኪሞች ቡድን አስታውቋል።አዳዲስ የሚመጡ ስደተኞች ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞም የጉዳቱ መጠን በፍጥነት ሊጨምር ይችላል ሲል የረድኤት ድርጅቱ አስጠንቅቋል። https://p.dw.com/p/4SLWY?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot