ጀርመን የታንዛንያ ቅኝ ግዛት ዘመን የተፈጸሙ በደሎች የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴታ ካትያ ኮይል የሰው ልጆች አጽሞችን ለታንዛንያ ለመመለስ መንግሥታቸው እየተዘጋጀ መሆኑን ተናግረዋል። ይሁንና ትኩረቱ ቅርሶችን መመለስ ላይ ብቻ መሆኑ መተቸቱ አልቀረም። በተለይ ስልታዊው ዘረኝነት እና ኢፍትሀዊነት ወደ ጎን መገፋቱ በታሪክ ምሁራን ተነቅፏል። https://p.dw.com/p/4SPUn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot 2.4K viewsDW Amharic Team, 16:36