ባር ሜሎ ክለብ ድርጅታችን ባር ሜሎ ክለብ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል 1) የስራ መደብ መጠሪያ cashier ጾታ፡ ሴት ብዛት፡ 2 የትምህርት ደረጃ: Accounting diploma or degree የስራ ልምድ፡ ከስራ መደቡ ጋር በተገናኘ የሰራች እና 1አመት እና ከዚያ በላይ 2) CCTV Camera Control ጾታ፡ ሴት ብዛት፡ 2 የትምህርት ደረጃ: በማንኛውም ዘርፍ ድግሪ የስራ ልምድ : 0 አምት ጀምሮ 3) Bartender ጾታ፡ ሴት ብዛት፡ 1 የትምህርት ደረጃ:10 ክፍል ጀምሮ የስራ ልምድ : 0 አምት ጀምሮ 4) Driver ጾታ፡ ወንድ ብዛት፡ 1 የትምህርት ደረጃ:10 ክፍል ጀምሮ የስራ ልምድ : 2 አምት እና ከዚያ በላይ ደረቅ አንድ መንጃ ፍቃድ ያለው ደመዎዝ፦ በድርጅቱ አሰራር መሰረት የስራ አድራሻ፡ አትላስ አዲስ አበባ፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች የሚያሟሉ እና ፍቃደኛ የሆኑ አመልካቾች እስከ መጋቢት 21/2015 ድረስ የት/ት ማስረጃና CV በመያዝ በአካል ቢሮ ቺቺንያ አካባቢ ባርሜሎ ፊት ለፊት ብርሀን ባንክ ቢሮ ቁጥር 209 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር +2519-78166993 በመደወል መመዝገብ የምትችሉ ይሆናል:: 2.2K views11:55