#DillaUniversity ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የተመደቡ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎቹን ከረቡዕ ሰኔ 15/2014 ዓ.ም ጀምሮ መቀበል ይጀምራል። የዩኒቨርሲቲው ሀሴዴላ ግቢ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል። የአዲስ ገቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ ካምፓሶች፦ • በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ ኦዳያኣ ግቢ • በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ ሀሴዴላ ግቢ • በመምህርነት ሙያ ዘርፋ የተመደባችሁ በዋናው ግቢ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች Pdf እና መረጃ @freshman_course 3.9K viewsⓢⒶ ⓊⒺⓁ ⒼⒶⓢⓗⒶⓦ , 14:45