#አስቸኳይ ማሳሰቢያ!!! ከዚህ በታች ስማችሁ የተገለጸው የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2 | STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
#አስቸኳይ ማሳሰቢያ!!!
ከዚህ በታች ስማችሁ የተገለጸው የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተመለከተ ያላሟላችሁትን መረጃ ከዚህ ማሳሰቢያ ጋር በተያያዘው ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከ Template መሠረት በዚህ የኢ-ሚይል አድራሻ exit.exam.2015@gmail.com እስከ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓ.ም እንድትልኩ እናሳስባለን፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot