በአማራ ክልል የ2016 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከነገ
ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም ጀምሮ ይካሔዳል፡፡
የተማሪዎች ምዝገባ እስከ ጳጉሜን 03/2015 ዓ.ም ደረስ ይከናወናል፡፡
በክልሉ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች መስከረም 02/2016 ዓ.ም ይከፈታሉ የተባለ ሲሆን መስከረም 14/2016 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራ ይጀምራል ተብሏል፡፡
በአማራ ክልል
6 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተማሪዎች ምዝገባ ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት
@NATIONALEXAMSRESULT