ለኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ #
ለማታና_እረፍት_ቀናት ተማሪዎች በሙሉ
በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት የ2012 ዓ.ም ሁለተኛ መንፈቅ ዓመት የገፅ ለገፅ መማር ማስተማር ቆሞ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲያችን የማታና እረፍት ቀናት የዲፕሎማና ዲግሪ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በ26/05/2013 ዓ.ም እንዲጀምሩ ወስኗል፡፡
በመሆኑም የሚወጣላችሁን ሳምንታዊ የትምህርት ፕሮግራም በመመልከት በትምህርት ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
• ወደ ክፍል ስትመጡ የአፍ መሸፈኛ ጭምብል ማድረግ እና ሳኒታይዘር መያዝ ግዴታ ነው፡፡
ከኮሌጅ/ፋኩልቲ/አካዳሚ የማታና እረፍት ቀናት ትምህርት አስተባባሪዎች ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይቻላል!
የኮ.ሜ.ዩ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት
ምንጭ፦ የዩኒቨርሲቲው የፌስቡክ ገጽ
#SHARE
መረጃው ለሌሎችም እንዲደርስ ያጋሩ
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT