🔥 Burn Fat Fast. Discover How! 💪

ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሀዘን መግለጫ ተማሪ ዘነብ ወርቅ  ታደሰ  2ኛ ዓመት በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪ | STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሀዘን መግለጫ

ተማሪ ዘነብ ወርቅ  ታደሰ  2ኛ ዓመት በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ ት/ት ክፍል እና ተማሪ ትርሃስ 2ኛ ዓመት  በጂኦሎጅ  ት/ት ክፍል ተማሪዎች  ከመቀሌ ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ሲመለሱ በደረሰባቸው ድንገተኛ የመኪና አደጋ ምክንያት በ03/06/2013 ህይወታቸው አልፏል፡፡
    
ዩኒቨርስቲያችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ መሪር ሀዘን ለደረሰባቸው ቤተሰቦች እና ጓደኞቻቸው  መጽናናትን ይመኛል፡፡


ለመላው ወዳጅ ቤተሰቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን

ሠመራ ዩኒቨርሲቲ

#SHARE
መረጃው ለሌሎችም እንዲደርስ ያጋሩ

ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT