የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከአንድ ዓመት በፊት አውጥቶት የነበረውን የዐቃቤ ሕጎች ውድድር የመጀመሪያ ዙር ውጤት ዛሬ ምሽት ይፋ አድርጓል። ስማችሁ በዝርዝሩ ውስጥ መኖሩን አይታችሁ በ10 የሥራ ቀናት ውስጥ ተጨማሪ ማስረጃዎችን እንድታመጡ ሲልም ማሳሰቢያ ሰጥቷል። ሙሉ መረጃውን ከተያያዙት ምስሎች ይመልከቱ። Share @Opps4Lawyers with your friends. 527 viewsTibebu H, 18:57