#SafeLight_Updates
ጥቆማ ኦ-የስ ግሎባል ፋውንዴሽን በመዲናችን አዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን «
የአፍሪካ-እስያ ወጣቶች ፎረም» ከሐምሌ 21 እስከ 23 ፡ 2014 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል ያዘጋጃል፤
በዚህ አለምአቀፍ የወጣቶች ፎረም ላይ ከተለያዩ የእስያና አፍሪካ ሀገራት ከመጡ
ወጣት መሪዎች፣
ዲፕሎማቶች፣
ኤክስፐርቶች እና ምሁራን ጋር
በግብርና
፣ ኢንተርፕርነርሺፕ
፣ ሊደርሺፕና ሰላም ግንባታ ዙሪያ ሰፋ ያለ የልምድ ልውውጥ
፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር
፣ የፖሊሲና ፕሮጀክት ውይይቶች ይካሄዳሉ።
ሁላቹም እንድትመዘገቡና
እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል። ይመዝቡ
https://docs.google.com/forms/d/1R3SxXd_BLPQ3UJOfrKpdIamKlNNopYZjWGqFwjzwy9w/edit#settings
#SafeLight #buildingfuture
#SDG4 #OYES #AAYF #Transform2032 #Agenda2063 #Model2053 #Leadership #career #YouthForums #AddisAbaa #Ethiopia #Africa