Get Mystery Box with random crypto!

Savage_Meme_AF🔞

Logo of telegram channel savage_meme_af — Savage_Meme_AF🔞 S
Logo of telegram channel savage_meme_af — Savage_Meme_AF🔞
Channel address: @savage_meme_af
Categories: Entertainments
Language: English
Subscribers: 19.69K
Description from channel

The One and Only Place where you can find the dirtiest Memes Out there!!!
If u have any comments on our channel or if u need more stuffs related to our posts, please address us @EyobJerry, @LeoJX and @Mati_ta
❗️Buy Ad https://telega.io/c/savage_meme_af

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


The latest Messages 4

2023-03-26 19:00:31 How does it feel to be an only child?
1.1K viewsBorn2pizza, 16:00
Open / Comment
2023-03-26 18:44:24 I may or may not have an unhealthy obsession with titties
1.2K viewsBorn2pizza, 15:44
Open / Comment
2023-03-26 14:00:36
Season 4 otw?? Maybe it’s time YOU get a few more of these… #you

@savage_meme_af
1.7K viewsBorn2pizza, 11:00
Open / Comment
2023-03-26 10:56:01
Damn
@savage_meme_af
2.0K viewsBorn2pizza, 07:56
Open / Comment
2023-03-26 10:38:01
@savage_meme_af
2.0K viewsBorn2pizza, 07:38
Open / Comment
2023-03-26 09:27:59
የእርዳታ ጥሪ

ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት ተማሪ ሲሆን ይህ ወጣት በባህሪው መልካም እና በትህምርቱ ከአንደኛ ደረጃ አሁን እስካለበት ድረስ ተሸላሚ እና የደረጃ ተማሪ ነበረ ባደረበት የጭንቅላት ህመም ትምህርቱን ማቋረጥ ግድ ሆኖበታል በመጀመሪያ ህመሙ ሲጀምረው በመርሳት እንቅልፍ ከሚገባው በላይ በመተኛት ሲሆን ይህ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ዲፕሬሽን ተብሎ ህክምና ሲከታተል ህመሙ በከፍተኛ ደረጃ እየፀና በመምጣቱ የተለያዬ ህክምና እየተደረገ የቲቪ
ማናጃይት በሽታ ነው በማለት መድሃኒት ሲወስድ በጭራሽ እየባሰበት አግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም እራሱን መቆጣጠር አልቻለም ከተለያየ ምርመራ ቦኃላ የጭንቅላት ኢጢ መሆኑ ተረጋግጦ ጭንቅላቱ ውስጥ ያለው ፈሳሽ በትክክል እንዳይዘዋወር ስለ ዘጋዉ መንቀሳቀስ እና እራሱን መቆጣጠር አልቻለም እና ኢትዮዺያ በለዉ ኮሪያ ሆስፒታል ፈሳሹን ለጊዜው በሌላ በኩል መፍትሄ እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ሰርጀሪ ተሰርቶ ነበር ነገር ግን እሄ መፍትሄ ዘላቂ ስላልሆነ በአስቸኳይ ወደ ዉጭ ሄዶ ህክምና እንዲያደርግ የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቦርድ ወስኖዋል ቤተሰቦቹ ይህንን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻሉ እባካችሁ ተባብረን የዚህን ጨቅላ ወጣት ህይወት እንታደግ ለዚህ ህክምና ወጪ የተጠየቁት 1.6 ሚሊየን ነው
እትዮዽያ ላላችሁ ቀጥታ በወላጆቹ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ

1000271873607 የሺ እሸቱ (CBE)
1000021377329 ምትኩ በቀለ (CBE)

#share
2.0K viewsBorn2pizza, 06:27
Open / Comment
2023-03-23 20:52:48 Shazaming songs in secret is the funniest thing ever
1.9K views17:52
Open / Comment
2023-03-23 13:54:52
Where did the can go?

@savage_meme_af
700 viewsedited  10:54
Open / Comment
2023-03-23 11:35:25
@savage_meme_af
1.1K views08:35
Open / Comment
2023-03-22 22:18:26 ሃይከል ይፋዊ የስልጠና ምዝገባውን ጀመረ ።

እንደሚታወቀው ሃይከል ኢትዮጵያን ከአለም አቀፉ ገበያ ጋር ያስተሳሰረበትን የ SAAS and MAAS E-Commerce ቴክኖሎጂ በኢንተር ኮንቲነንታል ሎክዤሪ ሆቴል የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋዊ ጋዜጣዊ መግለጫ አስጀምሯል ፡፡

በዚህም መሰረት ድርጅቱ ለመላው ኢትዮጵያውያን የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች እንደሚከተለው አብስሯል ፡፡

1. ኢትዮጵያ ውስጥ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ተማሪዎች እና ስራ የሌላቸውን ጨምሮ በኢትዮጵያ ብር የራሳቸውን Online Store በመግዛት ከ253 ሃገራት በላይ የሚፈልጉትን ስራ በተቀላጠፈ ሁኔታ እንዲሰሩና ክፍያቸውንም በ PayPal, Stripe,Visa, Mastercard, Amex, JCB, UnionPay, Alipay, GooglePay, Discover እና በሌሎች ከ16 በላይ መቀበያ መንገዶች እንዲቀበሉ ያስችላቸዋል ፡፡

2. ኢትዮጵያውያን ያለምንም ዶላር አካውንት ወይም ገደብ እቃዎችን በአለምአቀፉ ገበያ መግዛትና መሸጥ እንዲችሉ ይረዳል ፡፡ ይህም ስራ በአለም አቀፍ ደረጃ የታወቀ ሲሆን DropShipping ይባላል ፡፡ በዚህም መሰረት ኢትዮጵያውያን እቃዎችን ከቻይና ወደአሜሪካ ፤ ከአሜሪካ ወደ እንግሊዝ ብሎም ወደ 253 ሃገራትና ግዛቶች ገዝተው እንዲሸጡ ወይም DropShip እንዲያደርጉ ቀዳሚ በመሆን ስራውን አስጀምሯል ፡፡

3. በከፍተኛ በጀት እጥረት ምክንያት የሚፈልጉትን እንደ ቤት፤ የተለያዩ የጅምላና የችርቻሮ እቃዎች፤ ማሽነሪዎች ወዘተ የመሳሰሉትን እቃዎች የግዥና ሽያሽ ስራ መስራት ላልቻሉ ግለሰቦች እና ድርጅቶችን ያለ ምንም ኮላተራል (ማስያዣ) ከባንኮች እና ፋይናንሺያል ድርጅቶች ጋር በመሆን የሚፈልጉትን ያህል በጀት ያመቻቻል ፡፡ (መነሻ ካፒታል ችግር አይሆንም)

4. ኢትዮጵያ ውስጥ ሆነው የትኛውን አለም አቀፍ እቃዎች ገዝተው እንዲሸጡ የሚያስችላቸውን የቪዛ (VISA) ደቢት ካርድ ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ለኢትዮጵያውያን ይሰጣል ፡፡

5. ተማሪዎች ወይም ተጨማሪ ስራዎችን መስራት ለሚፈልጉ ግለሰቦች የፍሪላንስ ስራ ለመስራት በውጭ ሃገር የባንክ አካውንት እንዳይቸገሩ ከተለያዩ አለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በመሆን ስራቸውን በተቀላጠፈ ሁኔታ እንዲሰሩ ያመቻቻል፤ ገንዘባቸውንም ይቀበላል ፡፡

6. ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ እንደ ባንክ ቴሌኮም ፖስታ እና ሌሎች የሎጂስቲክስ ድርጅቶች ከድርጅታችን ጋር በመሆን ሃይከል በሚሰራባቸው 253 ሃገራት በመሄድ የብድር ፤ የክላውድ እና የሎጂስቲክስ ስራዎች እንዲሰሩ ያመቻቻል፤ ከፍተኛ የዶላር ምንዛሬ ወደሃገር ውስጥ እንዲያስገቡም ያግዛል ፡፡

ሃይከል ይህን እና ሌሎች ስራችዎች ይዞ የቀረበ ሲሆን ስራዎቹን ይዞ ለህዝብ መቅረብ ከጀመረበት ሰዓት አንስቶ ከፍተኛ የህዝብ ፍላጎት በመኖሩና ሁሉንም ህዝብ ቢሮ ማተናገድ ባለመቻሉ ስለ ሃይከል ስራዎች ለሁሉም ሰው ተደራሽ ለማድረግ ድርጅቱ ስልጠናዎቹን አዘጋጅቷል ፡፡ ስልጠናዎቹ በአዲስ አበባና በሌሎች የክልል ከተሞች ይሰጣሉ፡፡

በዚህም መሰረት ስልጠናዎቹን የፊታችን መጋቢት 28 በአዲስ አበባና በሌሎች የክልል ከተሞች ለመስጠት አዘጋጅቶ የጨረሰ ሲሆን ስልጠናውንመ በአካል ወይም በኦንላይን መከታተል ይችላሉ ፡፡

ስልጠናው ስለምንድን ነው አላማውስ ?

ስልጠናው ሰዎች እንዴት ከእኛ ጋር በመሆን ስራቸውን መስራት ይችላሉ የሚለውን በግልፅ አሳይቶ ወደስራ እንዲገቡ ማስቻል ነው ፡፡
ተማሪ፤ ስራ አጥ፤ ነጋዴ፤ ሰራተኛ፤ አስመጪ፤ ላኪ፤ መንግስታዊና የግል ድርጅቶች ማንኛውም ሰው ከእኛ ጋር መስራት ይችላል ፡፡ መነሻ ካፒታል ባይኖራቸውም ስራቸውን በድንም አውቀውት እስከሰሩ ድረስ Dropshipping ለሚሰሩ ሰዎች በጀት ይመቻቻል ፡፡ ስለዚህ ማንኛውም ሰው ስራ አጥ አይሆንም ስራ መስራት እስከፈለገ ድረስ ፡፡ ይህንን በስልጠናው እንዴት በብቃት መስራት እንደሚችሉ እናሳያቸዋለን ፡፡

ቦታው የት ነው ?

አዲስ አበባ እና ሌሎች የክልል ከተሞች በሙሉ፡፡ የትኛውም ከተማ ላይ ከ100 ሰልጣኝ በላይ ካለ ስልጠናው ይሰጣል ፡፡ አዳራሾችን የተመዝጋውን ብዛት ካወቅን በኋላ ለተመዝጋዎች በስልክ፤ በቴክስት በፌስቡክ፤ ቴሌግራም እና ሌሎች ሶሻል ሚዲያዎች ላይ እናሳውቃለን

ስልጠናውን ለመመዝገብ፡ https://hikell.com/N7rEb2AfalxuaZy/traning
ለበለጠ መረጃ፡ https://www.youtube.com/@Hikel
https://t.me/RRGVm3NoFb1iYmE0
https://t.me/hikellet
1.8K views19:18
Open / Comment