#TeamEthiopia #BerlinMarathon #ኢትዮጵያ #በርሊንማራቶን በጀርመኗ በርሊን ከተማ በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸናፊ ሆነዋል። በሴቶች ማራቶን የመጀመሪያ ውድድሯን ያደረገችው አትሌት ጎትይቶም ገብረ ስላሴ በአሸናፊነት አጠናቃለች። አትሌት ጉዬ አዶላ ከወንዶች በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ ትልቅ ግምት አግኝቶ የነበረው ቀነኒሳ በቀለ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። @sport_247 135 views11:00