“ታላቅ የጎዳና ላይ ኢፍጣር በኢትዮጵያ” ነገ ግንቦት 03/2013 በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ እንደሚካሄድ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ሀላል ፕሮሞሽን እና ነጃሺ በጎ አድራጎት ድርጅት ገለፁ። ሀሩን ሚድያ @endenaendena 4.1K views––––•(-• xyxyxy•-)•––––, 18:45