ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ -የመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች ፈተናችሁ ታርሞ ወደ ሲስተም እየገባ ይገኛል። -2ተኛ ዙር ተፈታኞች ደግሞ በሚቀጥለው ሳምንት ሙሉ በሙሉ ወደ ሲስተም ይገባል። -በዘንድሮ ፈተና የአ°አ ሚማሩ ተማሪዎች በብዛት ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል። -እንደሚታወቀው ለ2ተኛ ዙር ካሳለፉት ችግር አኳያ የማለፊያ ነጥብ ለነሱ ዝቅ እንደሚል ይጠበቃል።ይህ ሲሆን ግን የመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች የመለፊያ ነጥባቸው ይሰቀላል ማለት አይደለም። -ውጤታችሁ በዚህ 2 ሳምንት ውስጥ እንደሚለቀቅ ይጠበቃል @asgerami 378 views16:39