በአንድ ወቅት ሁለት ወጣቶች በጠራራ ፀሀይ ፖሊስ ጣቢያ ለመዝረፍ በገቡበት እጅ ከፍንጅ ተይዘው በቁጥጥር ስር ውለው ነበር, ይህንን ድፍረት ከየት እንዳመጡ ሲጠየቁም ፖሊስ ጣቢያ መሆኑን ባለማውቃቸው ሊገቡ እንደቻሉ ተናግረዋል, በኋላ በተደረገው ጥናትም ወጣቶች ድንብዝ ብለው ሰክረው እንደነበረ ማወቅ ተችሏል። @asgerami 967 views12:14