እ.ኤ.አ. በ1978 ፕሬዝዳንት ማኪያስ ንጉሜ የኢኳቶሪያል ጊኒ ብሔራዊ መፈክርን "ከማሺያስ ንጉዌማ በቀር ሌላ አምላክ የለም" ወደሚለው ቀይረውታል። ምን አይነት አላዋቂ ነት ይሆን @asgerami 197 views16:14