ጠብ እና ጥበብ “ተዋጋ ብሎ ቢሰጠው ጋሻ ለናቱ ዕጣት፥ የእበት ማፈሻ” ( አገርኛ ቀረርቶ) የጥበብ ሁሉ መጀመሪያ ጠብን መፍራት ጦርን መግራት ከጋሻ፥ የእበት ማፈሻ መሥራት። በውቀቱ ስዩም ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ @bewketuseyoum19 @bewketuseyoum19 1.3K viewsAbela, 13:05