ጉድ :::::::::::::::::::::::::::: ሠይጣን መነኮሰ ገዳም ገባ አሉ ከእግዜር ተታረቀ ነፍሱን አፀደቀ ሱባኤ ለሀጥያቱ ቀኖናዉን ያዘ ለአባ ፍትሀቱ ሁዳዴን 40ቀን ሳይታክት ቀን በቀን እያደገደገ......... ዳዊት ደጋገመ ሊፀድቅ ወስኖ ሸይጣን ሰይጣኑ ወጥቶ_ከሰይጣን ተቃርኖ :::::::::: :::::::::: ሠዉ ሆይ አደራህን እንዳታሳስተዉ እሱም ብዙ ነበር ካንተ የተማረዉ። በትዝታ ወልዴ እንደተፃፈ @Tizita_wolde 2.2K views09:19