"የኔ ሀገር ሲንኳኳ ፣ ላንተ ሀገር ይሰማል የኔ ቤት ሲቃጠል ፣ ያንተም ቤት ይከስማል፡፡" የሚል የቆየ ሐቅ ፣ ታዲያ ምን ይገርማል?!! ይልቅ የሚገርመው ፣ ይልቅ የሚደንቀው የኔ ቤት ሲቃጠል ፣ ያንተ ቤት ከሞቀው፡፡ ይልቅ የሚገርመው ፣ የሚደንቀው ነገር ያንተ ሀገር ሲንኳኳ ፣ ካልተሰማ እኔ ሀገር ወይ ተሰድጃለሁ ፣ ወይ አውቆ ተኚ ነኝ ፣ ወይም አለ ነገር። [ በላይ በቀለ ወያ ] 1.5K views15:55