ተጠባቂው የቤትኪንግ የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ የፊታችን እሁድ ይጀምራል። ጥቅምት 7, 2014 ዓ.ም ሃዋሳ ከነማ ከ ከጅማ አባ ጅፋር በ 8 ሰዓት እንዲሁም ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ዲቻ በ 12 ሰዓት የሚያደርጉትን ጨዋታዎች በዲኤስቲቪ ሱፐር ስፖርት ይከታተሉ!!! #ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia #DStvየራሳችን #EthiopianPremierLeague 37 views22:13