#DawaHotessa #EtPL " ከዲኤስቲቪ (እግር ኳስ ለመከታተል ከሳተላይት ቴሌቪዥን) አልርቅም ነበር" ከልጅነቴ ጀምሮ ኳስ ተጫዋች መሆን በጣም እፈልግ ነበር። ከኛ ቤት ፊት ለፊት ትልቅ ሜዳ ነበር፤ እዛ ኳስ እጫወት ነበር። የአዳማ ከነማና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ዳዋ ሁጤሳ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጓል። https://www.bbc.com/amharic/news-60335003?at_medium=custom7&at_custom4=BE02814C-8AFD-11EC-8EE6-EE8596E8478F&at_campaign=64&at_custom3=BBC+News+Amharic&at_custom1=%5Bpost+type%5D&at_custom2=facebook_page&fbclid=IwAR1PAdvs8J19KKs34oM-wfPG2QjOQ3x2EOEtDyMvFbeW7kr6Wa7IcmTsSHs 270 views13:53