Get Mystery Box with random crypto!

የቀይ መስቀል በስሙ ለቀረበው ዜና ማስተባበያ ሰጠ የቀይ መስቀል 80 በመቶ የትግራይ ክልል የሰብ | DW Amharic

የቀይ መስቀል በስሙ ለቀረበው ዜና ማስተባበያ ሰጠ

የቀይ መስቀል 80 በመቶ የትግራይ ክልል የሰብዓዊ ርዳታ አይደርስም አለ በሚል በስሙ የቀረበውን ዜና አስተባበለ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከሰሞኑ በትግራይ ክልል ሆስፒታሎችንና የጤና ተቋማትን፣ የተፈናቀሉ ሰዎችንም መመልከቱን ገልፀ።
https://p.dw.com/p/3pE6P?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot