Get Mystery Box with random crypto!

በአዲስ አበባ የእናቶች ሆስፒታል ምርቃት በአይነቱ ልዩ እና በርካታ መስፈርቶችን ያሟላ ነው የተባ | DW Amharic

በአዲስ አበባ የእናቶች ሆስፒታል ምርቃት

በአይነቱ ልዩ እና በርካታ መስፈርቶችን ያሟላ ነው የተባለ የእናቶችና የሕጻናት ሆስፒታል ዛሬ በአዲስ አበባ ተመረቀ። በክቡር ዶክተር አበበች ጎበና ስም የተሰየመው ሀኪም ቤት በአዲስ አበባ አያት ተብሎ በሚጠራ አከባቢ ነው ለአገልግሎት ክፍት የሆነው።
https://p.dw.com/p/3pEQ3?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot