በሊቢያ፤ በቱንዚያ ወይም በየመን በኩል አድርገው ባገኙት አጋጣሚ ወደ አውሮጳ ለመሰደድ ሲሞክሩ ያልተሳካላቸው እና በእነዚህ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለማናገር እየሞከርን ነው። የሚገኙበትን ስልክ ቁጥር ብትተባበሩን ደስ ይለናል። ለትብብራችሁም በቅድሚያ እናመሰግናለን። 3.2K viewsDW Amharic, 09:16