ኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በሀገሪቱ በሚካሄደው ፀረ መንግሥት ተቃውሞ ላይ ብርቱ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። ሩቶ የተቃውሞ ሰልፎችን ለማካሄድ ሕገ መንግሥቱ የሰጣቸውን መብቶችችን አለአግባብ በመጠቀም አመጽ በመቀስቀስ የህዝቦችን ደኅንነት እና መረጋጋት አደጋ ላይ የሚጥሉ ያሏቸውን የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን መንግሥታቸው እንደማይታገስ አስጠንቅቀዋል። https://p.dw.com/p/4UGmQ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom @dwamharicbot 6.4K viewsDW Amharic Team, 17:09