ፈተና ያቀጨጨው የኢትዮጵያ ፕረስ "ጋዜጠኞች ስራቸውን በአግባቡ እንዳያከናውኑ ሆን ተብሎ ለመሆናቸው በቂ ጥርጣሬ ሊያሳድር በሚችል መልኩ ቢሮአቸው እየተሰበረ የስራ እቃዎቻቸውን እንዲዘረፉም እየተደረገ ነው።"https://p.dw.com/p/4UEHE?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot 5.4K viewsDW Amharic Team, 16:32